Numbers 22:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ በላዓም ንባሮት ባላቅ መለሰሎም፦ ባላቅ ብሩርን ወርቅን ዝመልአ ቤቱ ኪህበኒ እንተ ደልዩ፡ ኪንዮ ቃል የሆዋ ኣምላኸይ ክውሕድ ወይ ልዕሊኡ ክገብር ኣይክእልን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በለ​ዓ​ምም መልሶ የባ​ላ​ቅን አለ​ቆች፥ “ባላቅ በቤቱ የሞ​ላ​ውን ወር​ቅና ብር ቢሰ​ጠኝ፥ በት​ንሹ ወይም በት​ልቁ ቢሆን የአ​ም​ላ​ኬን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል እተ​ላ​ለፍ ዘንድ አይ​ቻ​ለ​ኝም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በለዓምም መልሶ የባላቅን ባሪያዎች። ባላቅ በቤቱ የሞላውን ወርቅና ብር ቢሰጠኝ፥ በትንሹ ወይም በትልቁ ቢሆን የአምላኬን የእግዚአብሔርን ቃል እተላለፍ ዘንድ አይቻለኝም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም መልሶ የባላቅን ባርያዎች እንዲህ አላቸው፦ “ባላቅ በቤቱ የሞላውን ወርቅና ብር ቢሰጠኝ፥ ትንሹን ወይም ትልቁን ነገር በመፈጸም የአምላኬን የጌታን ቃል ለመተላለፍ አልችልም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ባላም ኡንቱንቶ፥ “ባላቅ ሀራይ አቶ ብራይነ ዎርቃይ ኩሜዳ ባረ ካትያ ጎልያ ታዉ እሜዳዋ ግድንቶነ፥ መና ጎዳ ታ ጾሳ አዛዙዋፐ አደ፥ ታን አያነ ፓጭሳናዉ ዎይ ጉጃናዉ ዳንዳይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Balaami unttunttoo, «Baalaak'i haray atto biraynne work'k'ay kumeedda bare kaatiyaa golliyaa taw immeeddawaa gidinttonne, Med'inaa Godaa ta S'oossaa azazuwaappe aad'aadde, taani ayaanne pac'issanaw woy gujjanaw danddaykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Balaamey isttas, «Balaaqey ba kawoteththa keeththan diza biranne worqqa ubbaa izi taas immizaakkoka GODAY tana azazida azazoza menththada tani taappe ay miishshika gujjanaas woykko pacinchchanaas dandaykke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ባላሜይ ኢስታስ፥ «ባላቄይ ባ ካዎቴ ኬን ዲዛ ቢራኔ ዎርቃ ኡባ ኢዚ ታስ ኢሚዛኮካ ጎዳይ ታና ኣዛዚዳ ኣዛዞዛ ሜንዳ ታኒ ታፔ ኣይ ሚሺካ ጉጃናስ ዎይኮ ፓጪንቻናስ ዳንዳይኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ባላም ኤንታኮ፥ “ባላቅ ሀር አቶሽን ባ ካዎተን ኩምዳ ብራነ ዎርቃ ታዉ እምያባ ግድኮካ ጎዳ፥ ታ ፆሳ ኪታ መንዳ አይኮካ ፓጭሳናዉ ዎይኮ ጉጃናዉ ዳንዳእከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Balaami entako, “Balaaqi hari attoshin ba kawotethan kumida biraanne worqaa taw immiyaba gidikoka Godaa, ta Xoossaa kiitaa menthada aykoka pacisanaw woyko gujanaw danda7ike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በለዓም ግን እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “ሌላው ይቅርና ባላቅ በብርና በወርቅ የተሞላ ቤተ መንግሥቱን ቢሰጠኝ እንኳ፣ የአምላኬን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዝ በመጣስ ከዚያ ያለፈ ወይም ያነሰ ማንኛውንም ነገር ማድረግ አልችልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በለዓም ግን ለመልእክተኞቹ እንዲህ ሲል መልስ ሰጠ፤ “ባላቅ በቤተ መንግሥቱ የሚገኘውን ብርና ወርቅ ሁሉ ቢሰጠኝም በትንሽ ወይም በትልቅ ነገር የአምላኬን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መተላለፍ አይቻለኝም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለዓም ድማ ንልኡኻት ባላቅ “ባላቅ ገዛ ምሉእ ብሩርን ወርቅን እንተ ዝህበኒ እኳ፥ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ብንእሽተይ ኮነ ብዓቢዪ ኸፍርስ ኣይክእልን እየ።
Amharic Tigrinya 2011 በላዓም ድማ ንገላው ባላቅ መለሰሎም በሎም ከአ፡ ባላቅ ብቤቱ መሊኡ እኳ ብሩርን ወርቅን እንተ ዚህበኒ፡ ብንእሽቶ ኾነ ወይ ብዓብዩ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ከፍርስ ኣይክእልን እየ።