Numbers 22:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ በላዓም ንባሮት ባላቅ መለሰሎም፦ ባላቅ ብሩርን ወርቅን ዝመልአ ቤቱ ኪህበኒ እንተ ደልዩ፡ ኪንዮ ቃል የሆዋ ኣምላኸይ ክውሕድ ወይ ልዕሊኡ ክገብር ኣይክእልን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በለዓምም መልሶ የባላቅን አለቆች፥ “ባላቅ በቤቱ የሞላውን ወርቅና ብር ቢሰጠኝ፥ በትንሹ ወይም በትልቁ ቢሆን የአምላኬን የእግዚአብሔርን ቃል እተላለፍ ዘንድ አይቻለኝም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በለዓምም መልሶ የባላቅን ባሪያዎች። ባላቅ በቤቱ የሞላውን ወርቅና ብር ቢሰጠኝ፥ በትንሹ ወይም በትልቁ ቢሆን የአምላኬን የእግዚአብሔርን ቃል እተላለፍ ዘንድ አይቻለኝም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በለዓምም መልሶ የባላቅን ባርያዎች እንዲህ አላቸው፦ “ባላቅ በቤቱ የሞላውን ወርቅና ብር ቢሰጠኝ፥ ትንሹን ወይም ትልቁን ነገር በመፈጸም የአምላኬን የጌታን ቃል ለመተላለፍ አልችልም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ባላም ኡንቱንቶ፥ “ባላቅ ሀራይ አቶ ብራይነ ዎርቃይ ኩሜዳ ባረ ካትያ ጎልያ ታዉ እሜዳዋ ግድንቶነ፥ መና ጎዳ ታ ጾሳ አዛዙዋፐ አደ፥ ታን አያነ ፓጭሳናዉ ዎይ ጉጃናዉ ዳንዳይከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Balaami unttunttoo, «Baalaak'i haray atto biraynne work'k'ay kumeedda bare kaatiyaa golliyaa taw immeeddawaa gidinttonne, Med'inaa Godaa ta S'oossaa azazuwaappe aad'aadde, taani ayaanne pac'issanaw woy gujjanaw danddaykke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Balaamey isttas, «Balaaqey ba kawoteththa keeththan diza biranne worqqa ubbaa izi taas immizaakkoka GODAY tana azazida azazoza menththada tani taappe ay miishshika gujjanaas woykko pacinchchanaas dandaykke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ባላሜይ ኢስታስ፥ «ባላቄይ ባ ካዎቴ ኬን ዲዛ ቢራኔ ዎርቃ ኡባ ኢዚ ታስ ኢሚዛኮካ ጎዳይ ታና ኣዛዚዳ ኣዛዞዛ ሜንዳ ታኒ ታፔ ኣይ ሚሺካ ጉጃናስ ዎይኮ ፓጪንቻናስ ዳንዳይኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ባላም ኤንታኮ፥ “ባላቅ ሀር አቶሽን ባ ካዎተን ኩምዳ ብራነ ዎርቃ ታዉ እምያባ ግድኮካ ጎዳ፥ ታ ፆሳ ኪታ መንዳ አይኮካ ፓጭሳናዉ ዎይኮ ጉጃናዉ ዳንዳእከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Balaami entako, “Balaaqi hari attoshin ba kawotethan kumida biraanne worqaa taw immiyaba gidikoka Godaa, ta Xoossaa kiitaa menthada aykoka pacisanaw woyko gujanaw danda7ike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በለዓም ግን እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “ሌላው ይቅርና ባላቅ በብርና በወርቅ የተሞላ ቤተ መንግሥቱን ቢሰጠኝ እንኳ፣ የአምላኬን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዝ በመጣስ ከዚያ ያለፈ ወይም ያነሰ ማንኛውንም ነገር ማድረግ አልችልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በለዓም ግን ለመልእክተኞቹ እንዲህ ሲል መልስ ሰጠ፤ “ባላቅ በቤተ መንግሥቱ የሚገኘውን ብርና ወርቅ ሁሉ ቢሰጠኝም በትንሽ ወይም በትልቅ ነገር የአምላኬን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መተላለፍ አይቻለኝም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለዓም ድማ ንልኡኻት ባላቅ “ባላቅ ገዛ ምሉእ ብሩርን ወርቅን እንተ ዝህበኒ እኳ፥ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ብንእሽተይ ኮነ ብዓቢዪ ኸፍርስ ኣይክእልን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በላዓም ድማ ንገላው ባላቅ መለሰሎም በሎም ከአ፡ ባላቅ ብቤቱ መሊኡ እኳ ብሩርን ወርቅን እንተ ዚህበኒ፡ ብንእሽቶ ኾነ ወይ ብዓብዩ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ከፍርስ ኣይክእልን እየ። |