Numbers 22:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ በላዓም መጺኦም ድማ፡ ባላቅ ወዲ ጺጶር ከምዚ ይብል፦ ናባይ ካብ ምምጻእ ዝዓግተካ ነገር የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ በለ​ዓ​ምም መጥ​ተው፥ “የሶ​ፎር ልጅ ባላቅ፦ እባ​ክህ ወደ እኔ መም​ጣ​ትን ቸል አት​በል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ በለዓምም መጥተው። የሴፎር ልጅ ባላቅ። ክብርህን እጅግ ታላቅ አደርገዋለሁና፥ የተናገርኸውንም ሁሉ አደርግልሃለሁና እባክህ፥ ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ ምንም አይከልክልህ፤ እባክህ፥ ና፥ ይህን ሕዝብ ርገምልኝ አለ ብለው ነገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ በለዓምም መጥተው እንዲህ አሉት፦ “የሴፎር ልጅ ባላቅ እንዲህ ይላል፦ ‘እባክህ፥ ወደ እኔ ለመምጣት ምንም ዓይነት ነገር አያግድህ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባላማኮ ዪደ፥ “ጽፖራ ናአይ ባላቅ ኔና፥ ‘ኔን ታኮ ያናዋ ኔና አያይነ ተኦፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Balaamakko yiide, «S'ippoora na'ay Baalaak'i neena, ‹Neeni taakko yaanawaa neena ayaynne te"oppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika Balaamekko biidi, «Xipoora naa Balaaqey nena, ‹Neni taakko yontta mala ay miishshika nena teqqofo!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ባላሜኮ ቢዲ፥ «ጺፖራ ና ባላቄይ ኔና፥ ‹ኔኒ ታኮ ዮንታ ማላ ኣይ ሚሺካ ኔና ቴቆፎ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባላማኮ ብድ፥ “ስፎራ ናአይ ባላቅ፥ ‘ኔኒ ታኮ ያናይሳ ነና አይብካ ተቆፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Balaamako bidi, “Sifoora na7ay Balaaqi, ‘Neeni taako yaanaysa nena aybika teqofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ወደ በለዓም መጥተው እንዲህ አሉት፤ “የሴፎር ልጅ ባላቅ ይህን እንድንነግርህ ልኮናል፤ ወደ እኔ ለመምጣት የሚያግድህ ምንም ነገር አይኑር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ወደ በለዓም ሄደው የባላቅን መልእክት እንዲህ ሲሉ ነገሩት፤ “ወደ እኔ መምጣት እንዳትችል የሚያግድህ ነገር አይኑር!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ በለዓም ከይዶም ከዓ “ባላቅ ወዲ ሴፎር፥ ‘በይዛኻ፥ ናባይ ካብ ምምፃእ ዝዓግተካ ኣይንበር፤
Amharic Tigrinya 2011 ናብ በላዓም መጺኦም ከአ፡ ባላቅ ወዲ ጺጶር፡ በጃኻ፡ ናባይ ካብ ምምጻእ ኣይትተዐገት።