Numbers 22:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ መሳፍንቲ ሞኣብ ተንሲኦም ናብ ባላቅ ከይዶም፡ በላዓም ምሳና ምምጻእ ኣይኣበየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሞ​ዓብ አለ​ቆ​ችም ተነሡ፤ ወደ ባላ​ቅም መጥ​ተው፥ “በለ​ዓም ከእኛ ጋር ይመጣ ዘንድ አል​ፈ​ቀ​ደም” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሞዓብ አለቆች ተነሡ፥ ወደ ባላቅም መጥተው። በለዓም ከእኛ ጋር ይመጣ ዘንድ አልፈቀደም አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሞዓብ ሹማምንት ተነሡ፥ ወደ ባላቅም ሄደው፦ “በለዓም ከእኛ ጋር ለመምጣት ፍቃደኛ አልሆነም” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞኣባ ካፓቱ ያፐ ደንዲደ፥ ባላቃኮ ስሚደ አ፥ “ባላም ኑናና ዬናን እጼዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Moo'aaba kaappatuu yaappe denddiide, Baalaak'akko simmiide Aa, «Balaami nuunana yeennan is's'eedda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Mo7aabe cimati Balaaqekko simmidi Balaamey isttara yontta ixxidayssa izas yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሞኣቤ ጪማቲ ባላቄኮ ሲሚዲ ባላሜይ ኢስታራ ዮንታ ኢጺዳይሳ ኢዛስ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞአበ ሀላቃት ባላቃኮ ጉየ ስሚድ፥ “ባላም ኑራ ዮና እፅስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Moo7abe halaqati Balaaqako guye simmidi, “Balaami nuura yoonna ixis” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የሞዓብ አለቆች ወደ ባላቅ ተመልሰው፣ “በለዓም አብሮን ለመምጣት እንቢ አለን” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የሞአብ ሹማምንት ወደ ባላቅ ተመለሱና በለዓም አብሮአቸው ለመምጣት እምቢ እንዳለ ነገሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሹመኛታት ሞኣብ ድማ ተስኡ፤ ናብ ባላቅ ተመሊሶም ከዓ “በለዓም ምሳና ምምፃእ ኣብዩ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሹማምቲ ሞኣኣብ ድማ ተንሲኡ፡ ናብ ባላቅ መጺኦም ከአ፡ በላዓም ምሳና ምምጻእ ኣብዩ፡ በልዎ።