Numbers 22:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ በላዓም ንግሆ ወዲኡ ነቶም መሳፍንቲ ባላቅ፡ የሆዋ ምሳኻትኩም ክኸይድ ፍቓድ ምሃብ ስለ ዝኣበየ፡ ናብ ሃገርኩም ኪዱ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በለዓምም ሲነጋ ተነሥቶ የባላቅን አለቆች፥ “ከእናንተ ጋር እሄድ ዘንድ እግዚአብሔር አልፈቀደልኝምና ወደ ጌታችሁ ሂዱ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በለዓምም ሲነጋ ተነሥቶ የባላቅን አለቆች። ከእናንተ ጋር እሄድ ዘንድ እግዚአብሔር አልፈቀደምና ወደ ምድራችሁ ሂዱ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በለዓምም ሲነጋ ተነሥቶ የባላቅን ሹማምንት፦ “ከእናንተ ጋር እንድሄድ ጌታ አልፈቀደምና ወደ ምድራችሁ ሂዱ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላስ ዎንታ ባላም ደንዲደ፥ ባላቃ ካፓቱዋ፥ “ታን ህንተናና ቤናዳን መና ጎዳይ ድጌዳ ድራዉ፥ ህንተ ቢታ ስምተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassi wontta Balaami denddiide, Baalaak'a kaappatuwaa, «Taani hinttenana beennaadan Med'inaa Goday diggeedda diraw, hintte biittaa simmite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas maaladora Balaamey dendidi Balaaqey kiittida cimatas, «Tani inttenara bontta mala GODAY diggida gishshas intte biitta simmite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ማላዶራ ባላሜይ ዴንዲዲ ባላቄይ ኪቲዳ ጪማታስ፥ «ታኒ ኢንቴናራ ቦንታ ማላ ጎዳይ ዲጊዳ ጊሻስ ኢንቴ ቢታ ሲሚቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ ዎንታ ባላም ደንድድ፥ ባላቃ ሀላቃታኮ፥ “ታኒ ህንተራ ቦናዳ ጎዳይ ድግዳ ግሾ፥ ህንተ ቢታ ስምተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas wonta Balaami dendidi, Balaaqa halaqatako, “Taani hintera boonnada Goday diggida gisho, hinte biitta simmite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ጧት በለዓም ተነሥቶ የባላቅን አለቆች፣ “አብሬአችሁ እንዳልሄድ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከልክሎኛልና እናንተ ወደ አገራችሁ ተመለሱ አላቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በለዓምም በማግስቱ ጠዋት ሲነጋ ተነሥቶ፥ ለባላቅ ሹማምንት “እንግዲህ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ፤ እኔ ከእናንተ ጋር እንዳልሄድ እግዚአብሔር ከልክሎኛል” አላቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለዓም ከዓ ኣንጊሁ ተሲኡ ንሹመኛታት ባላቅ “ምሳኻትኩም ከይኸይድ እግዚኣብሄር ከሊኡኒ እዩ እሞ፥ ናብ ሃገርኩም ኪዱ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በላዓም ከአ ብጊሓት ተንሲኡ ንሹማምቲ ባላቅ፡ እግዚኣብሄር ምሳኻትኩም ከይከይድ ከሊኡኒ እዩ እሞ፡ ንሃገርኩም ኪዱ በሎም። |