Numbers 22:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ በላዓም ንግሆ ወዲኡ ነቶም መሳፍንቲ ባላቅ፡ የሆዋ ምሳኻትኩም ክኸይድ ፍቓድ ምሃብ ስለ ዝኣበየ፡ ናብ ሃገርኩም ኪዱ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በለ​ዓ​ምም ሲነጋ ተነ​ሥቶ የባ​ላ​ቅን አለ​ቆች፥ “ከእ​ና​ንተ ጋር እሄድ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አል​ፈ​ቀ​ደ​ል​ኝ​ምና ወደ ጌታ​ችሁ ሂዱ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በለዓምም ሲነጋ ተነሥቶ የባላቅን አለቆች። ከእናንተ ጋር እሄድ ዘንድ እግዚአብሔር አልፈቀደምና ወደ ምድራችሁ ሂዱ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም ሲነጋ ተነሥቶ የባላቅን ሹማምንት፦ “ከእናንተ ጋር እንድሄድ ጌታ አልፈቀደምና ወደ ምድራችሁ ሂዱ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንተ ጋላስ ዎንታ ባላም ደንዲደ፥ ባላቃ ካፓቱዋ፥ “ታን ህንተናና ቤናዳን መና ጎዳይ ድጌዳ ድራዉ፥ ህንተ ቢታ ስምተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wonttetsa gallassi wontta Balaami denddiide, Baalaak'a kaappatuwaa, «Taani hinttenana beennaadan Med'inaa Goday diggeedda diraw, hintte biittaa simmite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas maaladora Balaamey dendidi Balaaqey kiittida cimatas, «Tani inttenara bontta mala GODAY diggida gishshas intte biitta simmite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ማላዶራ ባላሜይ ዴንዲዲ ባላቄይ ኪቲዳ ጪማታስ፥ «ታኒ ኢንቴናራ ቦንታ ማላ ጎዳይ ዲጊዳ ጊሻስ ኢንቴ ቢታ ሲሚቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንተ ጋላስ ዎንታ ባላም ደንድድ፥ ባላቃ ሀላቃታኮ፥ “ታኒ ህንተራ ቦናዳ ጎዳይ ድግዳ ግሾ፥ ህንተ ቢታ ስምተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wontetha gallas wonta Balaami dendidi, Balaaqa halaqatako, “Taani hintera boonnada Goday diggida gisho, hinte biitta simmite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም ጧት በለዓም ተነሥቶ የባላቅን አለቆች፣ “አብሬአችሁ እንዳልሄድ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከልክሎኛልና እናንተ ወደ አገራችሁ ተመለሱ አላቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በለዓምም በማግስቱ ጠዋት ሲነጋ ተነሥቶ፥ ለባላቅ ሹማምንት “እንግዲህ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ፤ እኔ ከእናንተ ጋር እንዳልሄድ እግዚአብሔር ከልክሎኛል” አላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለዓም ከዓ ኣንጊሁ ተሲኡ ንሹመኛታት ባላቅ “ምሳኻትኩም ከይኸይድ እግዚኣብሄር ከሊኡኒ እዩ እሞ፥ ናብ ሃገርኩም ኪዱ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 በላዓም ከአ ብጊሓት ተንሲኡ ንሹማምቲ ባላቅ፡ እግዚኣብሄር ምሳኻትኩም ከይከይድ ከሊኡኒ እዩ እሞ፡ ንሃገርኩም ኪዱ በሎም።