Numbers 22:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣምላኽ ንበላዓም በሎ፦ “ምስኦም ኣይትኸይድን ኢኻ። ንህዝቢ ኣይትረግሞም፣ ምኽንያቱ ዝተባረኹ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በለ​ዓ​ምን፥ “ከእ​ነ​ርሱ ጋር አት​ሂድ፤ የተ​ባ​ረከ ነውና ሕዝ​ቡን አት​ር​ገም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በለዓምን። ከእነርሱ ጋር አትሂድ፤ የተባረከ ነውና ሕዝቡን አትረግምም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም በለዓምን፦ “ከእነርሱ ጋር አትሂድ፤ የተባረከ ነውና ሕዝቡን አትረግምም” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ባላማ፥ “ኔን ኡንቱንቱና ቦፓ። እስራኤላቱ አንጀቴዳዋንታ ግድያ ድራዉ፥ ኔን ሄ አሳ ሸቆፓ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Balaama, «Neeni unttunttunna booppa. Israa'eelatuu anjjetteedawantta gidiyaa diraw, neeni he asaa shek'k'oppa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi qasse Balaame, «Neni hayta ha asatara booppa; Isra7eele derey anjjettida dere gidida gishshas neni istta qanggofa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ቃሴ ባላሜ፥ «ኔኒ ሃይታ ሃ ኣሳታራ ቦፓ፤ ኢስራኤሌ ዴሬይ ኣንጄቲዳ ዴሬ ጊዲዳ ጊሻስ ኔኒ ኢስታ ቃንጎፋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን ፆሳይ ባላማኮ፥ “ኔኒ ኤንታራ ቦፓ፤ እስራኤለ አሳይ አንጀትዳ ደረ ግድያ ግሾ፥ ኔኒ ኤንታ ባዶፋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin Xoossay Balaamako, “Neeni entara boopa; Isra7eele asay anjetida dere gidiya gisho, neeni enta baaddofa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ግን በለዓምን፣ “አብረሃቸው አትሂድ፤ የተባረከ ሕዝብ ስለ ሆነም አትርገመው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም በለዓምን “ከነዚህ ሰዎች ጋር አትሂድ፤ የተባረኩ ስለ ሆነ የእስራኤልን ሕዝብ አትርገም” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንበለዓም “ምስኣቶም ኣይትኺድ፤ ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ድማ ምሩቓት እዮም እሞ ኣይትርገሞም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ድማ ንበላዓም፡ ምሳታቶም ኣይትኺድ፡ ምሩቕ እዩ እሞ፡ ነቲ ህዝቢ እቲ ኣይትርገሞ፡ በሎ።