Numbers 22:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በላዓም ድማ ንኣምላኽ በሎ፦ ባላቅ ወዲ ጺፖር ንጉስ ሞኣብ ክብለኒ ለኣኸለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በለ​ዓ​ምም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዲህ አለው፥ “የሞ​ዓብ ንጉሥ የሶ​ፎር ልጅ ባላቅ፦ እን​ዲህ ሲል ወደ እኔ ልኮ​አ​ቸ​ዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በለዓምም እግዚአብሔርን። የሞዓብ ንጉሥ የሴፎር ልጅ ባላቅ። እነሆ፥ ከግብፅ የወጣ ሕዝብ የምድርን ፊት ሸፈነ፥ አሁንም ና እርሱንም ርገምልኝ፤ ምናልባት እወጋው አሳድደውም ዘንድ እችል እንደ ሆነ ብሎ ወደ እኔ ልኮአል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በለዓምም እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፦ “የሞዓብ ንጉሥ የሴፎር ልጅ ባላቅ እንዲህ ብሎ ወደ እኔ ላከ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባላም ጾሳ፥ “ሞኣባ ካቲ፥ ጽፖራ ናአይ ባላቅ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Balaami S'oossaa, «Moo'aaba Kaatii, S'ippoora na'ay Baalaak'i,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Balaameykka Xoossas, «Mo7aabe kawo Xipoora naa Balaaqey,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባላሜይካ ጾሳስ፥ «ሞኣቤ ካዎ ጺፖራ ና ባላቄይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባላም ፆሳኮ፥ “ሞአበ ካዎይ፥ ስፎራ ናአይ ባላቅ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Balaami Xoossaako, “Moo7abe kawoy, Sifoora na7ay Balaaqi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በለዓምም እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) እንዲህ አለው፤ “የሞዓብ ንጉሥ የሴፎር ልጅ ባላቅ ይህን መልእክት ልኮብኛል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም እንዲህ ሲል መለሰ፦ “የሞአብ ንጉሥ የጲዖር ልጅ ባላቅ እንዲህ ብሎ ወደ እኔ የላካቸው ናቸው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለዓም ከዓ ንእግዚኣብሄር “ባላቅ ወዲ ሴፎር፥ ንጉስ ሞኣብ፥
Amharic Tigrinya 2011 በላዓም ከአ ንኣምላኽ በሎ፡ ባላቅ ወጺ ጺጶር፡ ንጉስ ሞአብ፡ እንሆ ካብ ምስሪ ዝወጸ ህዝቢ ገጽ ምድሪ ኸዲኑ ኣሎ፡ ሕጂ መጺእካ ንእኡ ርገመለይ፡ ምናልባሽ ክዋግኦን ከውጽኦን እኽእል እየ፡ ኢሉ ለአኸለይ።