Numbers 21:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ንርእስኻ ሓዊ ተመን ሰሪሕካ ኣብ ዓንዲ ኣንብሮ። ዝተነኸሰ ድማ እንተረኣዮ ብህይወት ክነብር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “የናስ እባብን ሠርተህ በዓላማ ላይ ስቀል፤ እባቡም ሰውን ቢነድፍ የተነደፈው ሁሉ ይመልከተው፤ ይድናልም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ስለ ሕዝቡ ጸለየ። እግዚአብሔርም ሙሴን። እባብን ሠርተህ በዓላማ ላይ ስቀል፤ የተነደፈውም ሁሉ ሲያያት በሕይወት ይኖራል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እባብን ሠርተህ በእንጨት ላይ ስቀል፤ የተነደፈውም ሁሉ ሲያየው በሕይወት ይኖራል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ኔን ሾሻ መደ፥ ኡንቱንቱ ስንን ም ቦላን ካቃ፤ ዱከቴዳ ኦንነ አ ጼሎፐ ፓጻና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Goday Musa, «Neeni shooshshaa med'd'aade, unttunttu sintsan mitsaa bollan kak'k'a; duketteedda ooninne Aa s'eellooppe pas'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY Muses, «Neni xarqimala shoosh qoxxa kessada tuussa mala adussa miththa bolla kaqqa; shooshshi dukkida asi wurikka hessa be7idi attana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኔኒ ጻርቂማላ ሾሽ ቆጻ ኬሳዳ ቱሳ ማላ ኣዱሳ ሚ ቦላ ካቃ፤ ሾሺ ዱኪዳ ኣሲ ዉሪካ ሄሳ ቤኢዲ ኣታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ናሰ ብራታፐ ሾሽ መዳ፥ ኤንታ ስንን ም ቦላ ካቃ፤ ሾሻን ዱከትዳ ኦንካ እያ በእኮ ፓፃና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday Museko, “Naase biratape shooshi medhada, enta sinthan mitha bolla kaqa; shooshan duketida oonika iya be7iko paxana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “እባብ ሠርተህ በዕንጨት ላይ ስቀለው፤ የተነደፈውም ሁሉ ወደ እርሱ በማየት ይድናል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር ሙሴን “አንድ የነሐስ እባብ ሠርተህ በረዥም ትክል እንጨት ላይ ስቀለው፤ በእባብ የተነከሰ ሁሉ እርሱን በሚያይበት ጊዜ ይድናል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንሙሴ፦ “ምስሊ ተመን ብነሃስ ግበር፤ ኣብ ባላ ድማ ስቐሎ። ኵሉ ዝተነኸሰ ናብኡ እንተ ጠመተ ብህይወት ክነብር እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከአ ሙሴ፡ ዚነድድ ተመን ገበረ፡ ኣብ ባለውን ሰቐሎ። ኮነ ኸአ፡ ገለ ተመን ንሰብ እንተ ነኸሰ፡ ናብቲ ተመን ኣስራዚ ምስ ዝጥምት ይሓዊ ነበረ። |