Numbers 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ማእከል እቲ ህዝቢ ሓዊ ተመን ሰደደ፡ ነቲ ህዝቢ ድማ ነኸስዎ። ብዙሓት ህዝቢ እስራኤል ድማ ሞቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ የሚገድሉ እባቦችን ሰደደ፤ ሕዝቡንም ነደፉ፤ ከእስራኤልም ልጆች ብዙ ሰዎች ሞቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ እባቦችን ሰደደ፥ ሕዝቡንም ነደፉ፤ ከእስራኤልም ብዙ ሰዎች ሞቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በሕዝቡ ላይ እባቦችን ላከ፥ ሕዝቡንም ነደፉ፤ ከእስራኤልም ብዙ ሰዎች ሞቱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አሳ ግዱዋን ማርዝያና ደእያ ሾሻቱዋ የዴዳ፤ ኡንቱንቱ ዱክና፥ ዳሮ እስራኤላቱ ሀይቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday asaa gidduwaan marzziyaanna de'iyaa shooshshatuwaa yeddeedda; unttunttu dukkina, daro Israa'eelatuu hayk'k'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY iita marzera diza shoosh dereza giddo yeddides; he shooshshay dukkiin Isra7eele asaappe daroy hayqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኢታ ማርዜራ ዲዛ ሾሽ ዴሬዛ ጊዶ ዬዲዴስ፤ ሄ ሾሻይ ዱኪን ኢስራኤሌ ኣሳፔ ዳሮይ ሃይቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ጎዳይ አሳ ግዶ ማርዘራ ደእያ ሾሽ የድን፥ እስራኤለ አሳፐ ዳሮት ዱከትድ ሀይቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Goday asaa giddo marzera de7iya shooshi yeddin, Isra7eele asaape daroti duketidi hayqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር (ያህዌ) መርዘኛ እባቦች ሰደደባቸው፤ ሕዝቡን ነደፉ፤ ብዙ እስራኤላውያንም ሞቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር መርዘኛ እባብ ወደ ሕዝቡ ስለ ላከ ብዙ እስራኤላውያን ተነድፈው ሞቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ኣትማን ናብቶም ህዝቢ ሰደደ፤ ነቶም ህዝቢ እውን ነኸስዎም፤ ካብ እስራኤል ከዓ ብዙሕ ህዝቢ ሞተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከአ ዚነዱ ኣትማን ናብ ህዝቢ ሰደደ። ነቲ ህዝቢ ድማ ነኽስዎ፡ ካብ እስራኤል ከአ ብዙሕ ህዝቢ ሞተ። |