Numbers 21:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ንዕኡን ንዅሉ ህዝቡን ምድሩን ኣብ ኢድካ ሂበዮ እየ እሞ፡ ኣይትፍራሕ። ከምቲ ኣብ ሄሽቦን ዚነብር ዝነበረ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ዝገበርካዮ ኸኣ ንዕኡ ግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ፥ ምድሪቱንም አሳልፌ በእጅህ ሰጥቼሃለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦንም በተቀመጠው በአሞሬዎን ንጉሥ በሴዎን እንዳደረግህ እንዲሁ ታደርግበታለህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ ምድሪቱንም አሳልፌ በእጅህ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦንም በተቀመጠው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን እንዳደረግህ እንዲሁ ታደርግበታለህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ ምድሪቱንም አሳልፌ በእጅህ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦንም በተቀመጠው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን እንዳደረግኸው እንዲሁ ታደርግበታለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳይ ሙሳ፥ “አዉ ያዮፓ! አያዉ ጎፐ፥ ታን ካትያ ኦጋ አ አሳ ኡባናነ አ ቢታና ነ ኩሽያን አደ እማድ። ሀሰቦናን ኡቲደ ሞዴዳ አሞረቱ ካትያ ስሆና ቦላ ኦዳዋዳን፥ ኔን አ ቦላካ ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'inaa Goday Musa, «Aw yayyoppa! Ayaw gooppe, taani Kaatiyaa Ooga Aa asaa ubbaananne Aa biittaana ne kushiyan aatsaade immaaddi. Haseboonan uttiide mooddeedda Amooretuu Kaatiyaa Sihoona bolla ootseeddawaadan, neeni Aa bollakka ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Hayssa addezas babbofa! Iza asaanne iza dereza ta nees aaththa immana; kase Haseboonen de7ishe Amooreta haariza kawo Sihoone bolla ne ooththoyssaththo hayssa bollaka ooththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ሃይሳ ኣዴዛስ ባቦፋ! ኢዛ ኣሳኔ ኢዛ ዴሬዛ ታ ኔስ ኣ ኢማና፤ ካሴ ሃሴቦኔን ዴኢሼ ኣሞሬታ ሃሪዛ ካዎ ሲሆኔ ቦላ ኔ ኦይሳ ሃይሳ ቦላካ ኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ሀ ኡራስ ባቦፋ፤ ህዛ፥ ካዋ ኦገ፥ እያ አሳነ እያ ቢታ ኡባ ነ ኩሸን አዳ እማስ። ሀሰቦናን ኡትድ ሃርዳ አሞረታ ካዋ ስሆነ ቦላ ኦይሳዳ ኔኒ እያ ቦላ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday Museko, “Ha uraas babofa; hiza, kawa Ooge, iya asaanne iya biitta ubbaa ne kushen aathada immas. Haseboonan uttidi haarida Amooreta kawa Sihoone bolla ootheysada neeni iya bolla oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “እርሱን ከመላው ሰራዊቱና ከምድሩ ጋር በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁና አትፍራው። በሐሴቦን ሆኖ ይገዛ በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን ላይ ያደረግህበትን ሁሉ በእርሱም ላይ አድርግበት” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ይህን ሰው አትፍራው፤ በእርሱና በሕዝቡ በምድሪቱም ላይ ድል እንድትጐናጸፍ አደርግሃለሁ፤ በሐሴቦን ሆኖ ይገዛ በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ በሲሖን ላይ ያደረግኸውን ሁሉ በዚህም ላይ አድርግበት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ንእኡን ንዅሉ ሰራዊቱን ንምድሩን፥ ኣብ ኢድካ ኣሕሊፈ ሂበካ እየ እሞ ኣይትፍርሓዮ። ከምቲ ነቲ ኣብ ሓሴቦን ዝነበረ ሴዎን ንጉስ ኣሞራውያን ዝገበርካዮ፥ ከምኡ ግበሮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ንእኡን ንኹሉ ህዝቡን ምድሩን ኣብ ኢድካ ሂበካ እየ እሞ፡ ኣይትፍርሃዮ። ከምቲ ነቲ ኣብ ሔስቦን ዝነበረ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ዝገብርካዮ፡ ከምኡ ኽትገብሮ ኢኻ በሎ። |