Numbers 21:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ሞኣብ፡ ወይለኺ! ተደምሲስካ ኣንታ ህዝቢ ካሞስ! ነቶም ሃደምቲ ደቁን ኣዋልዱን ድማ ናብ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ኣእተዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሞዓብ ሆይ፥ ወዮ​ልህ! የካ​ሞስ ሕዝብ ሆይ፥ ጠፋህ፤ ወን​ዶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ለማ​ደን፥ ሴቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ው​ንም ለም​ርኮ፤ ለአ​ሞ​ራ​ው​ያን ንጉሥ ለሴ​ዎን ሰጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሞዓብ ሆይ፥ ወዮልህ! የከሞስ ሕዝብ ሆይ፥ ጠፋህ፤ ወንዶች ልጆቹን ለሽሽት፥ ሴቶች ልጆቹንም ለምርኮ፥ ለአሞራውያን ንጉሥ ለሴዎን ሰጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሞዓብ ሆይ! ወዮልህ! የካሞሽ ሕዝብ ሆይ! ጠፋህ፤ ወንዶች ልጆቹን ለሽሽት፥ ሴቶች ልጆቹንም ለምርኮ፥ ለአሞራውያን ንጉሥ ለሴዎን ሰጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞኣባ፥ ነዉ አየ አና! ካሞሻዉ ጎይንያዋንቶ፥ ህንተ ዬድታ። ህንተ ጾሳይ፥ ካሞሽ፥ ህንተ አቱማ ናናቱዋ ባቃታናዉ፥ ህንተ ማጫ ናናቱዋ ኦሞዶ፥ አሞረቱ ካትያ ስሆናዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Moo'aabaa, new aayye ana! Kaamooshaw goyinniyaawanttoo, hintte d'ayeeddita. Hintte s'oossay, Kaamooshi, hintte attuma naanatuwaa bak'atanaw, hintte mac'c'a naanatuwaa omoodoo, Amooretuu Kaatiyaa Sihoonaw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hanne Mo7aabe nees aayye ana! Intteno Kamooshes goynnizaytoo! Intte dippi gi dhayana; intte attuma nayta betes, intte macca naytakka di7eteththas Amoore kawo Sihoones aaththi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኔ ሞኣቤ ኔስ ኣዬ ኣና! ኢንቴኖ ካሞሼስ ጎይኒዛይቶ! ኢንቴ ዲፒ ጊ ያና፤ ኢንቴ ኣቱማ ናይታ ቤቴስ፥ ኢንቴ ማጫ ናይታካ ዲኤቴስ ኣሞሬ ካዎ ሲሆኔስ ኣ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞአበ፥ ነና አየ! ካሞሻ አሳይ ይደታ። ህንተ አደ ናይት ባቃታናዳ፥ ህንተ ማጫ ናይት ድኤታናዳ፥ አሞረታ ካዋ ስሆነስ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Moo7abe, nena ayye! Kamoosha asay dhayideta. Hinte adde nayti baqatanaada, hinte macca nayti di7etanaada, Amooreta kawa Sihoones immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሞዓብ ሆይ፤ ወዮልህ! የከሞስ ሕዝብ ሆይ፤ ተደመሰስህ! ወንዶች ልጆቹን ለሽሽት፣ ሴቶች ልጆቹን ለምርኮ፣ ለአሞራውያን ንጉሥ ለሴዎን አሳልፎ ሰጥቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሞአብ ሆይ! ወዮልሽ! እናንተ የከሞሽ ሰዎች ሆይ! ትደመሰሳላችሁ፤ ወንዶች ልጆቹን ስደተኞች እንዲሆኑ አደረጋቸው፤ ሴቶች ልጆቹንም ንጉሥ ሲሖን እንዲማረኩ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሞኣብ ወይለኻ፤ ናይ ከሞስ ህዝቢ ጠፋእኻ፤ ኣወዳት ደቁ ንምህዳም፥ ኣዋልዱ ንምርኮ፥ ንሴዎን ንጉስ ኣሞራውያን ኣሕሊፉ ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ሞኣብ ወይለኻ። ኣታ ህዝቢ ከሞሽ ጠፋኣካ። ኣወዳቱ ንምህዳም፡ ኣዋልዱ ኸኣ ንምርኮ፡ ንሲሆን ንጉስ ኣሞራውያንን ሀቦ።