Numbers 21:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ሞኣብ፡ ወይለኺ! ተደምሲስካ ኣንታ ህዝቢ ካሞስ! ነቶም ሃደምቲ ደቁን ኣዋልዱን ድማ ናብ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ኣእተዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሞዓብ ሆይ፥ ወዮልህ! የካሞስ ሕዝብ ሆይ፥ ጠፋህ፤ ወንዶች ልጆቻቸውን ለማደን፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለምርኮ፤ ለአሞራውያን ንጉሥ ለሴዎን ሰጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሞዓብ ሆይ፥ ወዮልህ! የከሞስ ሕዝብ ሆይ፥ ጠፋህ፤ ወንዶች ልጆቹን ለሽሽት፥ ሴቶች ልጆቹንም ለምርኮ፥ ለአሞራውያን ንጉሥ ለሴዎን ሰጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሞዓብ ሆይ! ወዮልህ! የካሞሽ ሕዝብ ሆይ! ጠፋህ፤ ወንዶች ልጆቹን ለሽሽት፥ ሴቶች ልጆቹንም ለምርኮ፥ ለአሞራውያን ንጉሥ ለሴዎን ሰጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞኣባ፥ ነዉ አየ አና! ካሞሻዉ ጎይንያዋንቶ፥ ህንተ ዬድታ። ህንተ ጾሳይ፥ ካሞሽ፥ ህንተ አቱማ ናናቱዋ ባቃታናዉ፥ ህንተ ማጫ ናናቱዋ ኦሞዶ፥ አሞረቱ ካትያ ስሆናዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moo'aabaa, new aayye ana! Kaamooshaw goyinniyaawanttoo, hintte d'ayeeddita. Hintte s'oossay, Kaamooshi, hintte attuma naanatuwaa bak'atanaw, hintte mac'c'a naanatuwaa omoodoo, Amooretuu Kaatiyaa Sihoonaw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hanne Mo7aabe nees aayye ana! Intteno Kamooshes goynnizaytoo! Intte dippi gi dhayana; intte attuma nayta betes, intte macca naytakka di7eteththas Amoore kawo Sihoones aaththi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኔ ሞኣቤ ኔስ ኣዬ ኣና! ኢንቴኖ ካሞሼስ ጎይኒዛይቶ! ኢንቴ ዲፒ ጊ ያና፤ ኢንቴ ኣቱማ ናይታ ቤቴስ፥ ኢንቴ ማጫ ናይታካ ዲኤቴስ ኣሞሬ ካዎ ሲሆኔስ ኣ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበ፥ ነና አየ! ካሞሻ አሳይ ይደታ። ህንተ አደ ናይት ባቃታናዳ፥ ህንተ ማጫ ናይት ድኤታናዳ፥ አሞረታ ካዋ ስሆነስ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7abe, nena ayye! Kamoosha asay dhayideta. Hinte adde nayti baqatanaada, hinte macca nayti di7etanaada, Amooreta kawa Sihoones immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሞዓብ ሆይ፤ ወዮልህ! የከሞስ ሕዝብ ሆይ፤ ተደመሰስህ! ወንዶች ልጆቹን ለሽሽት፣ ሴቶች ልጆቹን ለምርኮ፣ ለአሞራውያን ንጉሥ ለሴዎን አሳልፎ ሰጥቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞአብ ሆይ! ወዮልሽ! እናንተ የከሞሽ ሰዎች ሆይ! ትደመሰሳላችሁ፤ ወንዶች ልጆቹን ስደተኞች እንዲሆኑ አደረጋቸው፤ ሴቶች ልጆቹንም ንጉሥ ሲሖን እንዲማረኩ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሞኣብ ወይለኻ፤ ናይ ከሞስ ህዝቢ ጠፋእኻ፤ ኣወዳት ደቁ ንምህዳም፥ ኣዋልዱ ንምርኮ፥ ንሴዎን ንጉስ ኣሞራውያን ኣሕሊፉ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሞኣብ ወይለኻ። ኣታ ህዝቢ ከሞሽ ጠፋኣካ። ኣወዳቱ ንምህዳም፡ ኣዋልዱ ኸኣ ንምርኮ፡ ንሲሆን ንጉስ ኣሞራውያንን ሀቦ። |