Numbers 21:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እቶም ብምስላ ዚዛረቡ፡ ናብ ሄሽቦን ንዑ፡ ከተማ ሲሆን ትህነጽን ትዳሎን ይብሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ የምሳሌ ሰዎች እንዲህ ብለው ይናገራሉ፦ “ወደ ሐሴቦን ኑ፤ የሴዎን ከተማ ይመሥረት፤ ይገንባ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ በምሳሌ እንዲህ ተብሎ ተነገረ። ወደ ሐሴቦን ኑ፤ የሴዎን ከተማ ይሠራ፥ ይመሥረት፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ባለቅኔዎች እንዲህ ብለው በምሳሌ ተቀኙ፦ “ወደ ሐሴቦን ኑ። የሴዎን ከተማ ይሠራ፥ ይመሥረትም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሌምሱዋን ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ሀሰቦና ሃይተ፤ ሄ ካታማይ ዛረ ኬጸቶ፤ ስሆና ዎልቃማ ካታማይ ዎ ኤቂደ ኬጸቶ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, leemisuwaan hawaadan yaageeddino; «Haseboona haayite; he katamay zaaretsi kees'etto; Sihoona wolk'k'aama katamay wod'd'i ek'k'iide kees'etto! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ginxo giigsidi yexxizayti hessa gishshas yexxishe «Haseboonekko haa yiite! Hanna katamaya gimbettu! Sihoone katamaya ooso doomettu. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊንጾ ጊግሲዲ ዬጺዛይቲ ሄሳ ጊሻስ ዬጺሼ «ሃሴቦኔኮ ሃ ዪቴ! ሃና ካታማያ ጊምቤቱ! ሲሆኔ ካታማያ ኦሶ ዶሜቱ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሌምሶን ሀይሳዳ ያግዶሶና፤ “ሀሰቦናኮ ሃይተ፤ ሀ ካታማይ ዛሪድ ኬፀቶ፤ ስሆነ ካታማይ ካሰ ባ በሳ ስሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, leemison haysada yaagidosona; “Haseboonako haayite; ha katamay zaaridi keexeto; Sihoone katamay kase ba bessaa simmo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ባለቅኔዎች እንደዚህ ያሉት ለዚህ ነው፤ “ወደ ሐሴቦን ኑ፣ እንደ ገና ትገንባ፤ የሴዎንም ከተማ ተመልሳ ትሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ ባለቅኔዎች እንኳ እንዲህ እያሉ ይቀኙ ነበር፦ “ወደ ሐሴቦን ኑ! ይህች ከተማ ትገንባ! የሲሖን ከተማ ትመሥረት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ከዓ እዮም እቶም ሰብ ብግጥሚ ኸምዙይ ዝበሉ፦ “ናብ ሓሴቦን ንዑ፤ ንሳ ትተሃነፅ፤ ከተማ ሴዎንውን ትተሓደስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እቶም መሰልቲ ይብሉ፡ ናብ ሔስቦን ንዑ። ከተማ ሲሆን ትነደቕን ትተዐረድን። |