Numbers 21:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሄሽቦን ከተማ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን እያ ነይራ፣ ንሳ ድማ ምስ ናይ ቀደም ንጉስ ሞኣብ ተዋጊኣ ንብዘላ ምድሩ ካብ ኢዱ ወሰዳ፣ ክሳዕ ኣርኖን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሐሴ​ቦ​ንም የአ​ሞ​ራ​ው​ያን ንጉሥ የሴ​ዎን ከተማ ነበረ፤ እር​ሱም የፊ​ተ​ኛ​ውን የሞ​ዓ​ብን ንጉሥ ወግቶ ከአ​ሮ​ኤር እስከ አር​ኖን ድረስ ምድ​ሩን ሁሉ ወስዶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሐሴቦንም የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን ከተማ ነበረ፤ እርሱም የፊተኛውን የሞዓብን ንጉሥ ወግቶ እስከ አርኖን ድረስ ምድሩን ሁሉ ከእጁ ወስዶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሐሴቦንም የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን ከተማ ነበረ፤ እርሱም የፊተኛውን የሞዓብን ንጉሥ ወግቶ እስከ አርኖን ድረስ ምድሩን ሁሉ ከእጁ ወስዶ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀሰቦና ካታማይ አሞረቱ ካትያ ስሆና ካታማ። ስሆን ሞኣባ ቢታ ካትያ ካሰዋ ኦሊደ፥ አርኖና ሻፋ ጋካናዉ አ ቢታ ኡባ አፐ አኬዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Haseboona katamay Amooretuu Kaatiyaa Sihoona katamaa. Sihooni Moo'aaba biittaa kaatiyaa kasewaa oliide, Arnnoona Shaafaa gakkanaw Aa biittaa ubbaa aappe akkeeddawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hasebooney Amooreta kawo Sihooney kawotida katama; izikka kase Mo7aaben kawotida kawozara olettidi Arnoone shaafaa gakkanaas diza biitta ubbaa isttafe woththi ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃሴቦኔይ ኣሞሬታ ካዎ ሲሆኔይ ካዎቲዳ ካታማ፤ ኢዚካ ካሴ ሞኣቤን ካዎቲዳ ካዎዛራ ኦሌቲዲ ኣርኖኔ ሻፋ ጋካናስ ዲዛ ቢታ ኡባ ኢስታፌ ዎ ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀሰቦና ካታማይ አሞረታ ካዋ ስሆነ ኡትያ ካታማ። ስሆነይ ካሰ ሞአበ ቢታ ካዋ ኦልድ፥ አርኖና ሻፋ ጋካናዉ ደእያ ቢታ ኡባ ኤክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haseboona katamay Amooreta kawa Sihoone uttiya katama. Sihooney kase Moo7abe biitta kawa olidi, Arnoona shaafa gakanaw de7iya biitta ubbaa ekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሐሴቦን የቀድሞውን የሞዓብን ንጉሥ ወግቶ እስከ አርኖን ድረስ ያለውን ምድሩን የወሰደበት የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን ከተማ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሐሴቦን የአሞራውያን ንጉሥ ሲሖን መናገሻ ከተማ ነበረች፤ እርሱም ከሞአብ የቀድሞ ንጉሥ ጋር ተዋግቶ እስከ አርኖን ወንዝ ያለውን ምድር ሁሉ ወስዶበት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓሴቦን ርእሲ ኸተማ ሴዎን ንጉስ ኣሞራውያን እያ። ንሱ ምስቲ ቕድም ንጉስ ሞኣብ ዝነበረ ተዋጊኡ ንዅላ ምድሩ ኽሳዕ ፈለግ ኣርኖን ዝሓዘ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሔስቦን ከተማ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያንን ነበረት እሞ፡ ንሱ ምስቲ ቕድም ዝነበረ ንጉስ ሞኣብ ተዋጊኡ፡ ንብዘላ ምድሩ ኽሳዕ ኣርኖን ካብ ኢዱ ወሲድዋ ነበረ።