Numbers 21:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ድማ ብሰይፊ ሰዓሮ፡ ካብ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅ፡ ክሳዕ ደቂ ዓሞን ምድሩ ድማ ወሰደ፡ ምኽንያቱ ዶብ ደቂ ዓሞን ድልዱል ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም በሰ​ይፍ መታው፤ ምድ​ሩ​ንም ከአ​ር​ኖን ጀምሮ እስከ አሞን ልጆች እስከ ያቦቅ ድረስ ወረሰ፤ የአ​ሞ​ንም ልጆች ዳርቻ ኢያ​ዜር ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም በሰይፍ መታው፥ ምድሩንም ከአርኖን ጀምሮ እስከ አሞን ልጆች እስከ ያቦቅ ድረስ ወረሰ፤ የአሞንም ልጆች ዳርቻ የጸና ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም በሰይፍ መታው፥ ምድሩንም ከአርኖን ጀምሮ እስከ ያቦቅ እስከ አሞን ልጆች ድረስ ወረሰ፤ የአሞንም ልጆች ዳርቻ የጸና ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስራኤልያ አሳይ ኦላን አሞረቱዋፐ ዳሩዋ ዎደ፥ ኡንቱንታ ቢታ አርኖና ሻፋፐ ዶሚደ፥ አሞናቱዋ ዛዋን ደእያ ያቦቃ ሻፋ ጋካናዉ ኦይቄዳ። አሞና አሳቱ ቢታ ዛዋይ ግምበት ኡቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ያ ገልበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Israa'eeliyaa Asay olan Amooretuwaappe daruwaa wod'iide, unttuntta biittaa Arnnoona Shaafaappe doommiide, Amoonatuwaa zawaan de'iyaa Yaabook'a Shaafaa gakkanaw oyk'k'eedda. Amoona asatuu biittaa zaway gimbbetti utteedda diraw, unttunttu yaa gelibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay gidikko istta xoonides; Arnoone shaafappe doommidi Amoone dere dhas gidida Yaabooqe shaafa gakkanaas dizasoza oykkida; gido attiin Amoone asay ba zawa minni naagiza gishshas hee gelibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊዲኮ ኢስታ ጾኒዴስ፤ ኣርኖኔ ሻፋፔ ዶሚዲ ኣሞኔ ዴሬ ስ ጊዲዳ ያቦቄ ሻፋ ጋካናስ ዲዛሶዛ ኦይኪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሞኔ ኣሳይ ባ ዛዋ ሚኒ ናጊዛ ጊሻስ ሄ ጌሊቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ኦላን አሞረታፐ ዳሮታ ማሻን ዎድ፥ አርኖና ሻፋፐ ዶምድ፥ አሞነታ ዛዋን ደእያ ያቦቃ ሻፋ ጋካናዉ ኦይክስ። አሞነ አሳ ቢታ ዛዋይ ግምበትድ ደእያ ግሾ፥ ኤንቲ ያ ገልቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay olan Amooretape darota mashshan wodhidi, Arnoona Shaafape doomidi, Amooneta zawan de7iya Yaaboqa shaafa gakanaw oykis. Amoone asaa biitta zaway gimbetidi de7iya gisho, enti yaa gelibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ግን በሰይፍ መታው፤ ከአርኖን እስከ ያቦቅ ድረስ ያለውንም ምድሩን ወሰደበት፤ ይሁን እንጂ የአሞናውያን ወሰን የተመሸገ ስለ ነበር ከያቦቅ አላለፈም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ግን ድል ነሡአቸው፤ ከአርኖን ወንዝ አንሥቶ በስተሰሜን እስከ ዐሞናውያን ወሰን ማለትም እስከ ያቦቅ ወንዝ ድረስ የሚገኘውን ግዛት ያዙ፤ ይሁን እንጂ የዐሞናውያን ወሰን በብርቱ የተጠበቀ በመሆኑ ወደዚያ አልገቡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ግና ተዋጊኦም ሰዓርዎ፤ ንምድሩ ኸዓ ኻብ ፈለግ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅ፥ ክሳዕ ወሰን ደቂ ኣሞን ሓዝዎ። ወሰን ደቂ ኣሞን ግና ፅኑዕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ግና ብስሕለት ሴፍ ወቕዖ፡ ምድሩ ኸአ ካብ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅ፡ ክሳዕ ደቂ ኣሞን ወረደ። ዶብ ደቂ ኣሞን ግና ጽኑዕ ነበረ።