Numbers 21:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል ድማ ብሰይፊ ሰዓሮ፡ ካብ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅ፡ ክሳዕ ደቂ ዓሞን ምድሩ ድማ ወሰደ፡ ምኽንያቱ ዶብ ደቂ ዓሞን ድልዱል ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም በሰይፍ መታው፤ ምድሩንም ከአርኖን ጀምሮ እስከ አሞን ልጆች እስከ ያቦቅ ድረስ ወረሰ፤ የአሞንም ልጆች ዳርቻ ኢያዜር ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም በሰይፍ መታው፥ ምድሩንም ከአርኖን ጀምሮ እስከ አሞን ልጆች እስከ ያቦቅ ድረስ ወረሰ፤ የአሞንም ልጆች ዳርቻ የጸና ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም በሰይፍ መታው፥ ምድሩንም ከአርኖን ጀምሮ እስከ ያቦቅ እስከ አሞን ልጆች ድረስ ወረሰ፤ የአሞንም ልጆች ዳርቻ የጸና ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እስራኤልያ አሳይ ኦላን አሞረቱዋፐ ዳሩዋ ዎደ፥ ኡንቱንታ ቢታ አርኖና ሻፋፐ ዶሚደ፥ አሞናቱዋ ዛዋን ደእያ ያቦቃ ሻፋ ጋካናዉ ኦይቄዳ። አሞና አሳቱ ቢታ ዛዋይ ግምበት ኡቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ያ ገልበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Israa'eeliyaa Asay olan Amooretuwaappe daruwaa wod'iide, unttuntta biittaa Arnnoona Shaafaappe doommiide, Amoonatuwaa zawaan de'iyaa Yaabook'a Shaafaa gakkanaw oyk'k'eedda. Amoona asatuu biittaa zaway gimbbetti utteedda diraw, unttunttu yaa gelibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay gidikko istta xoonides; Arnoone shaafappe doommidi Amoone dere dhas gidida Yaabooqe shaafa gakkanaas dizasoza oykkida; gido attiin Amoone asay ba zawa minni naagiza gishshas hee gelibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊዲኮ ኢስታ ጾኒዴስ፤ ኣርኖኔ ሻፋፔ ዶሚዲ ኣሞኔ ዴሬ ስ ጊዲዳ ያቦቄ ሻፋ ጋካናስ ዲዛሶዛ ኦይኪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሞኔ ኣሳይ ባ ዛዋ ሚኒ ናጊዛ ጊሻስ ሄ ጌሊቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ኦላን አሞረታፐ ዳሮታ ማሻን ዎድ፥ አርኖና ሻፋፐ ዶምድ፥ አሞነታ ዛዋን ደእያ ያቦቃ ሻፋ ጋካናዉ ኦይክስ። አሞነ አሳ ቢታ ዛዋይ ግምበትድ ደእያ ግሾ፥ ኤንቲ ያ ገልቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay olan Amooretape darota mashshan wodhidi, Arnoona Shaafape doomidi, Amooneta zawan de7iya Yaaboqa shaafa gakanaw oykis. Amoone asaa biitta zaway gimbetidi de7iya gisho, enti yaa gelibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ግን በሰይፍ መታው፤ ከአርኖን እስከ ያቦቅ ድረስ ያለውንም ምድሩን ወሰደበት፤ ይሁን እንጂ የአሞናውያን ወሰን የተመሸገ ስለ ነበር ከያቦቅ አላለፈም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ግን ድል ነሡአቸው፤ ከአርኖን ወንዝ አንሥቶ በስተሰሜን እስከ ዐሞናውያን ወሰን ማለትም እስከ ያቦቅ ወንዝ ድረስ የሚገኘውን ግዛት ያዙ፤ ይሁን እንጂ የዐሞናውያን ወሰን በብርቱ የተጠበቀ በመሆኑ ወደዚያ አልገቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ግና ተዋጊኦም ሰዓርዎ፤ ንምድሩ ኸዓ ኻብ ፈለግ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅ፥ ክሳዕ ወሰን ደቂ ኣሞን ሓዝዎ። ወሰን ደቂ ኣሞን ግና ፅኑዕ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ግና ብስሕለት ሴፍ ወቕዖ፡ ምድሩ ኸአ ካብ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅ፡ ክሳዕ ደቂ ኣሞን ወረደ። ዶብ ደቂ ኣሞን ግና ጽኑዕ ነበረ። |