Numbers 21:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሲሆን ድማ ንእስራኤል ብግዝኣቱ ኺሓልፍ ኣይፈቐደሉ፣ ግናኸ ሲሆን ንዅሉ ህዝቡ ኣኪቡ ኣብ በረኻ ኣንጻር እስራኤል ወጸ። ናብ ያሃዝ መጺኡ ድማ ምስ እስራኤል ተዋግአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴዎ​ንም እስ​ራ​ኤል በወ​ሰኑ ላይ ያልፉ ዘንድ አል​ፈ​ቀ​ደም፤ ሴዎ​ንም ሕዝ​ቡን ሁሉ ሰበ​ሰበ፤ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ለመ​ው​ጋት ወደ ምድረ በዳ ወጣ፤ ወደ ኢያ​ሶ​ንም መጣ፤ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ተዋ​ጋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴዎንም እስራኤል በምድሩ ላይ ያልፍ ዘንድ እንቢ አለ፤ ሴዎንም ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፥ እስራኤልንም ለመውጋት ወደ ምድረ በዳ ወጣ፥ ወደ ያሀጽም መጣ፥ ከእስራኤልም ጋር ተዋጋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴዎንም እስራኤል በምድሩ ላይ እንዳያልፍ ከለከለ፤ ሴዎንም ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፥ እስራኤልንም ለመውጋት ወደ ምድረ በዳ ወጣ፥ ወደ ያሀጽም መጣ፥ ከእስራኤልም ጋር ተዋጋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ስሆን ባረ ቢታና እስራኤልያ አሳ አናን ድጌዳ፤ እ ባረ ኦላንቻቱዋ ኡባ ሺሺደ፥ እስራኤልያ አሳ ኦላናዉ መላ ቢታ ቤዳ፤ ያሃጻ ግያሳ ብ ጋኪደ፥ እስራኤልያ አሳና ኦለቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Sihooni bare biittaana Israa'eeliyaa asaa aatsenan diggeedda; I bare olanchchatuwaa ubbaa shiishiide, Israa'eeliyaa asaa olanaw mela biittaa beedda; Yahaas'a giyaasaa bi gakkiide, Israa'eeliyaa asaana oletteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sihooney gidikko Isra7eele asay iza biittara aadhdhi baana mala koyibeenna; harappeka izi baas diza ola asaa shiishshi ekkidi Yahaaxe bazzo wodhdhides; Isra7eele asaraakka ola oykettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሲሆኔይ ጊዲኮ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዛ ቢታራ ኣ ባና ማላ ኮዪቤና፤ ሃራፔካ ኢዚ ባስ ዲዛ ኦላ ኣሳ ሺሺ ኤኪዲ ያሃጼ ባዞ ዎዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳራካ ኦላ ኦይኬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ስሆነይ እስራኤለ አሳይ ባ ቢታራ ካንና መላ ድግስ። እ ባ ኦላንቾታ ኡባ ሺሽድ፥ እስራኤለ አሳ ኦላናዉ መላ ቢታ ብስ፤ ያሃፃ ጌተትያ በሳ ብድ እስራኤለ አሳራ ኦለትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sihooney Isra7eele asay ba biittara kanthonna mela diggis. I ba olanchota ubbaa shiishidi, Isra7eele asaa olanaw mela biitta bis; Yahaaxa geetetiya bessaa bidi Isra7eele asaara oletis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴዎን ግን እስራኤል በግዛቱ ውስጥ እንዲያልፍ አልፈቀደም፤ ሰራዊቱን በሙሉ አሰባስቦ እስራኤልን ለመውጋት ወደ ምድረ በዳው ወጣ፤ ያሀጽ እንደ ደረሰም ከእስራኤል ጋር ጦርነት ገጠመ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሲሖን ግን የእስራኤል ሕዝብ በግዛቱ አልፈው እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም፤ እንዲያውም ሠራዊቱን ሁሉ ሰብስቦ በበረሓ ውስጥ ወዳለችው ወደ ያሀጽ በመሄድ በእስራኤላውያን ላይ ጦርነት አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴዎን ግና እስራኤላውያን ብግዝኣቱ ኽሓልፉ ስለ ዘይፈቐደ ዅሉ ህዝቡ ኣኪቡ ንእስራኤላውያን ክወግኦም ናብ በረኻ ወፀ፤ ናብ ያሃፅ መፂኡ ኸዓ ምስ እስራኤል ተዋግአ።
Amharic Tigrinya 2011 ሲሆን ከአ እስራኤል ብዶቡ ኺሓልፍ ኣይፈቐደን እሞ ሲሆን ኩሉ ህዝቡ ኣኪቡ ንእስራኤል ኪቃባበሎም ናብ በረኻ ወጻ፡ ናብ ያሃጽ መጺኡ ኸአ ምስ እስራኤል ተዋግኤ።