Numbers 21:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሲሆን ድማ ንእስራኤል ብግዝኣቱ ኺሓልፍ ኣይፈቐደሉ፣ ግናኸ ሲሆን ንዅሉ ህዝቡ ኣኪቡ ኣብ በረኻ ኣንጻር እስራኤል ወጸ። ናብ ያሃዝ መጺኡ ድማ ምስ እስራኤል ተዋግአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴዎንም እስራኤል በወሰኑ ላይ ያልፉ ዘንድ አልፈቀደም፤ ሴዎንም ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፤ እስራኤልንም ለመውጋት ወደ ምድረ በዳ ወጣ፤ ወደ ኢያሶንም መጣ፤ እስራኤልንም ተዋጋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴዎንም እስራኤል በምድሩ ላይ ያልፍ ዘንድ እንቢ አለ፤ ሴዎንም ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፥ እስራኤልንም ለመውጋት ወደ ምድረ በዳ ወጣ፥ ወደ ያሀጽም መጣ፥ ከእስራኤልም ጋር ተዋጋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴዎንም እስራኤል በምድሩ ላይ እንዳያልፍ ከለከለ፤ ሴዎንም ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፥ እስራኤልንም ለመውጋት ወደ ምድረ በዳ ወጣ፥ ወደ ያሀጽም መጣ፥ ከእስራኤልም ጋር ተዋጋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ስሆን ባረ ቢታና እስራኤልያ አሳ አናን ድጌዳ፤ እ ባረ ኦላንቻቱዋ ኡባ ሺሺደ፥ እስራኤልያ አሳ ኦላናዉ መላ ቢታ ቤዳ፤ ያሃጻ ግያሳ ብ ጋኪደ፥ እስራኤልያ አሳና ኦለቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Sihooni bare biittaana Israa'eeliyaa asaa aatsenan diggeedda; I bare olanchchatuwaa ubbaa shiishiide, Israa'eeliyaa asaa olanaw mela biittaa beedda; Yahaas'a giyaasaa bi gakkiide, Israa'eeliyaa asaana oletteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sihooney gidikko Isra7eele asay iza biittara aadhdhi baana mala koyibeenna; harappeka izi baas diza ola asaa shiishshi ekkidi Yahaaxe bazzo wodhdhides; Isra7eele asaraakka ola oykettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሲሆኔይ ጊዲኮ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዛ ቢታራ ኣ ባና ማላ ኮዪቤና፤ ሃራፔካ ኢዚ ባስ ዲዛ ኦላ ኣሳ ሺሺ ኤኪዲ ያሃጼ ባዞ ዎዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳራካ ኦላ ኦይኬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ስሆነይ እስራኤለ አሳይ ባ ቢታራ ካንና መላ ድግስ። እ ባ ኦላንቾታ ኡባ ሺሽድ፥ እስራኤለ አሳ ኦላናዉ መላ ቢታ ብስ፤ ያሃፃ ጌተትያ በሳ ብድ እስራኤለ አሳራ ኦለትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sihooney Isra7eele asay ba biittara kanthonna mela diggis. I ba olanchota ubbaa shiishidi, Isra7eele asaa olanaw mela biitta bis; Yahaaxa geetetiya bessaa bidi Isra7eele asaara oletis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴዎን ግን እስራኤል በግዛቱ ውስጥ እንዲያልፍ አልፈቀደም፤ ሰራዊቱን በሙሉ አሰባስቦ እስራኤልን ለመውጋት ወደ ምድረ በዳው ወጣ፤ ያሀጽ እንደ ደረሰም ከእስራኤል ጋር ጦርነት ገጠመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሲሖን ግን የእስራኤል ሕዝብ በግዛቱ አልፈው እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም፤ እንዲያውም ሠራዊቱን ሁሉ ሰብስቦ በበረሓ ውስጥ ወዳለችው ወደ ያሀጽ በመሄድ በእስራኤላውያን ላይ ጦርነት አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴዎን ግና እስራኤላውያን ብግዝኣቱ ኽሓልፉ ስለ ዘይፈቐደ ዅሉ ህዝቡ ኣኪቡ ንእስራኤላውያን ክወግኦም ናብ በረኻ ወፀ፤ ናብ ያሃፅ መፂኡ ኸዓ ምስ እስራኤል ተዋግአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሲሆን ከአ እስራኤል ብዶቡ ኺሓልፍ ኣይፈቐደን እሞ ሲሆን ኩሉ ህዝቡ ኣኪቡ ንእስራኤል ኪቃባበሎም ናብ በረኻ ወጻ፡ ናብ ያሃጽ መጺኡ ኸአ ምስ እስራኤል ተዋግኤ። |