Numbers 21:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብኡ ድማ ናብ ቤር ከዱ። እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝተዛረቦ ዒላ እዚኣ እያ፡ ንህዝቢ ኣኪብካ ማይ ክህቦም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም እግዚአብሔር ሙሴን፥ “ሕዝቡን ሰብስብ፤ የሚጠጡት ውኃ እሰጣቸዋለሁ” ብሎ ወደ ተናገረላት ጕድጓድ ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያም ወደ ብኤር ተጓዙ፤ ይኸውም እግዚአብሔር ሙሴን። ሕዝቡን ሰብስብ ውኃንም እሰጣቸዋለሁ ብሎ የተናገረለት ጕድጓድ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ወደ ብኤር ተጓዙ፤ ይኸውም ጌታ ሙሴን፦ “ሕዝቡን ሰብስብ ውኃንም እሰጣቸዋለሁ” ብሎ የተናገረለት ጉድጓድ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሄዋፐ ደንዲደ፥ ቤራ ግያሳ ቤድኖ፤ ሄዌ ጾሳይ ሙሳ፥ “አሳ ሺሻ፤ ታን ኡንቱንቶ ሃ እማና” ያጊደ ኦዴዳ ሃ ኦላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu hewaappe denddiide, Beera giyaasaa beeddino; hewe S'oossay Musa, «Asaa shiishsha; taani unttunttoo haatsaa immana» yaagiide odeedda haatsaa ollaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heeppe dendidi Bi7eere bida; hessika GODAY Muses, «Deraa issi bolla shiishsha; tani isttas haath immana» giidi yootida haaththa olla. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄፔ ዴንዲዲ ቢኤሬ ቢዳ፤ ሄሲካ ጎዳይ ሙሴስ፥ «ዴራ ኢሲ ቦላ ሺሻ፤ ታኒ ኢስታስ ሃ ኢማና» ጊዲ ዮቲዳ ሃ ኦላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ያፐ ደንድድ፥ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “አሳ ሺሻ፤ ታ ኤንታዉ ሃ እማና” ያግድ ኦድዳ ቤራ ጌተትያ ሃ ኦላኮ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti yaape dendidi, Goday Museko, “Asaa shiisha; ta entaw haathe immana” yaagidi odida Beera geetetiya haatha ollaako bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ፣ “ሰዎቹን በአንድነት ሰብስባቸውና ውሃ እሰጣቸዋለሁ” ወዳለበት ብኤር ወደ ተባለው የውሃ ጕድጓድ ጕዟቸውን ቀጠሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም ተነሥተው “የውሃ ጒድጓዶች” ወደ ተባለው ስፍራ ሄዱ፤ በእዚያም እግዚአብሔር ሙሴን “ሕዝቡን በአንድነት ሰብስባቸውና ውሃ እሰጣቸዋለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብኡ ድማ፥ ናብ ቤዔር ተጕዓዙ። እዛ ዒላ እዚኣ እታ እግዚኣብሄር ንሙሴ “ነቲ ህዝቢ ኣክቦ፤ ኣነውን ማይ ክህቦ እየ” ዝበሎ ዒላ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካባኡ ድማ ናብ ቤዓር ተጓዕዙ፡ እቲ እግዚኣብሄር ብዛዕባኡ ንሙሴ፡ ነቲ ህዝቢ ኣክቦ ኣነውን ክህቦም ኣየ፡ ዝበሎ ዔላ ንሱ እዩ። |