Numbers 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጥቓ እቲ ናብ መሕደሪ ዓር ዚውሕዝ ወሓይዝ ድማ ኣብ ዶብ ሞኣብ ዚርከብ ወሓይዝ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ዒር ማደሪያ የሚወርድ፥ በሞዓብ ዳርቻም የሚጠጋ የሸለቆዎች ፈሳሾችንም አቆመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ዔር ማደሪያ የሚወርድ በሞዓብም ዳርቻ የሚጠጋ የሸለቆች ፈሳሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስከ ዔር ማደሪያ የተዘረጋው በሞዓብም ዳርቻ የሚገኘው የሸለቆች ተዳፋት መሬት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤራ ካታማ ጋካናዉነ ሞኣባ ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ዛንጋራ ዱገ” ያገት ጻፈቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eera katamaa gakkanawunne Moo'aaba zawaa gakkanaw de'iyaa zanggaaraa dugetsaa» yaagetti s'aafetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | biidi Eere katamanne Mo7aabe dhas gakkanaas kanththi biza zoozeta» geetettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢዲ ኤሬ ካታማኔ ሞኣቤ ስ ጋካናስ ካን ቢዛ ዞዜታ» ጌቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤራ ካታማነ ሞአበ ቢታ ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ዛንጋራ” ያገትድ ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Era katamaanne Moo7abe biitta zawa gakanaw de7iya zangaara” yaagetidi xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ዔር የሚወስዱት በሞዓብ ድንበርም የሚገኙት የሸለቆች ተረተሮች።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስከ ዔር ከተማና እስከ ሞአብ ወሰን የሚዘልቁት ሸለቆዎች ሸንተረር” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ዔር ዘላቶ፥ ቍልቍለት ለሰታት ድማ ናብ ወሰን ሞኣብ ዝፅጋዕ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቲ ዓር እትነብረሉ ዜብል፡ ቁልቁለት ለሴታት ድማ፡ ናብ ዶብ ሞኣብውን ዚጽጋዕ። |