Numbers 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በትሪ ሒዝካ ነቲ ኣኼባ ኣኪብካ፡ ንስኻን ኣሮን ሓውኻን፡ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቶም ድማ በቲ ከውሒ ተዛረብ። ማይ ድማ ክትህብ እያ፡ ካብ ከውሒ ድማ ማይ ክወጽኣሎም ግደፍ፤ ነቲ ጉባኤን ከብቶምን ከኣ ኣስትዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ይህችን በትርህን ውሰድ፤ አንተና ወንድምህ አሮንም ማኅበሩን ሰብስቡ፤ ዐለቷንም በፊታቸው እዘዟት፤ ውኃ ትሰጣለች፤ ከድንጋይዋም ውኃ ታወጡላቸዋላችሁ፤ እንዲሁም ማኅበሩን፥ ከብቶቻቸውንም ታጠጡላቸዋላችሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በትርህን ውሰድ፤ አንተና ወንድምህ አሮን ማኅበሩን ሰብስቡ፥ ድንጋዩም ውኃን እንዲሰጥ እነርሱ ሲያዩ ተናገሩት፤ ከድንጋዩም ውኃ ታወጣላቸዋለህ፤ እንዲሁም ማኅበሩን ከብቶቻቸውንም ታጠጣላቸዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በትሩን ውሰድ፤ አንተና ወንድምህ አሮን ማኅበሩን ሰብስቡ፥ እነርሱም ዓይናቸው እያየ ድንጋዩ ውኃን እንዲሰጥ ተናገሩት፤ ለእነርሱም ከድንጋዩ ውኃ ታወጣላቸዋለህ፤ እንዲሁም ለማኅበሩና ለከብቶቻቸው የሚጠጣ ወኃ ትሰጣቸዋለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ ጋትማ አካ፤ ኔንነ ነ እሻ አሮን ሺቁዋ ሺሽተ፤ ኡንቱንቱ ስንን ዛላይ ሃ ጎጋና ማላ ኦዳ። ዛላፐ ሃ ህንተ ከሲደ፥ ሽቁዋነ ኡንቱንቱ መህያ ኡሻና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne gatimaa akka; neeninne ne ishaa Aarooni shiik'uwaa shiishshite; unttunttu sintsan zaallay haatsaa goggana mala oda. Zaallaappe haatsaa hintte kessiide, shiik'uwaanne unttunttu mehiyaa ushshana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Caaqo Qaala Taabotaa sinththan diza guufeza ekkida neninne Aarooney kumeththa maabara issi bolla shiishshite; neni heen kumeththa deraa sinththan diza zaallazi haaththe immana mala yoota; neni hessaththo ooththada zaallazappe isttas haaththe kessa; histtiko isttinne istta mehey haath uyidi alana.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጫቆ ቃላ ታቦታ ሲንን ዲዛ ጉፌዛ ኤኪዳ ኔኒኔ ኣሮኔይ ኩሜ ማባራ ኢሲ ቦላ ሺሺቴ፤ ኔኒ ሄን ኩሜ ዴራ ሲንን ዲዛ ዛላዚ ሃ ኢማና ማላ ዮታ፤ ኔኒ ሄሳ ኦዳ ዛላዛፔ ኢስታስ ሃ ኬሳ፤ ሂስቲኮ ኢስቲኔ ኢስታ ሜሄይ ሃ ኡዪዲ ኣላና።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ ፃምአ ኤካ፤ ኔራነ ነ እሻ አሮናራ ማባራ ሺሽተ። ኤንታ ስንን ዛላይ ሃ ከሳና መላ ኦዳ። ህንተ ዛላፈ ሃ ከስድ፥ ኤንታነ ኤንታ መህያ ኡሻና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne xam7a eka; neeranne ne ishaa Aaronara maabara shiishite. Enta sinthan zaallay haathe kessana mela oda. Hinte zaallafe haathe kessidi, entanne enta mehiya ushshana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በትሪቱን ውሰድ፤ አንተና ወንድምህ አሮን ማኅበሩን በአንድነት ሰብሰቡ፤ እነርሱም እያዩ ዐለቱን ተናገሩት፤ ዐለቱም ውሃ ያወጣል። አንተም ለማኅበረ ሰቡ ከዐለቱ ውሃ ታወጣላቸዋለህ፤ እነርሱና ከብቶቻቸውም ይጠጣሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ለፊት ያለውን በትር ወስደህ አንተና አሮን ሆናችሁ መላውን ማኅበር በአንድነት ሰብስቡ፤ እዚያም በእነርሱ ሁሉ ፊት ሆነህ ያንን አለት ውሃውን እንዲያወጣ እዘዘው፤ በዚህ ዐይነት ከአለቱ ውስጥ ውሃ ታወጣላቸዋለህ፤ እንዲሁም እነርሱና እንስሶቻቸውም ጠጥተው ይረካሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነታ በትሪ ውሰዳ፤ ንስኻን ሓውካ ኣሮንን ከዓ ነቲ ማሕበር ኣክብዎ፤ ኣብ ቅድሚኣቶም ድማ ነቲ ኰዅሒ ማይ ከፈልፍል ኣዝዝዎ፤ ንስኻውን ካብቲ ኰዅሒ ማይ ኣፈልፍለሎም፤ ነቲ ህዝብን ንኸፍቶምን ከዓ ኣስትዮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ በትሪ ውሰዳ፡ ንስኻን ሓውካ ኣሮንን ከአ ነቲ ኣኼባ ኣከብዎ፡ ኣብ ቅድሚኦም ድማ ነቲ ኸውሒ ተዛረቦም፡ ንሱ ኸኣ ማዩ ይህብ። ንስኻን ካብቲ ኸውሒ ማይ ተውጽኣሎም፡ ነቲ ኣኼባን ንኸብቶምን ከኣ ተስቲ። |