Numbers 20:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ህዝቢ ድማ ምስ ሙሴ ተኻቲዖም ተዛረቡ፡ ኣሕዋትና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ ሞቱ ምመውትና!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴ​ንም ተጣ​ሉት፤ እን​ዲ​ህም ብለው ተና​ገ​ሩት፥ “ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በሞቱ ጊዜ እኛም ምነው በሞ​ትን ኖሮ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት፥ እንዲህም ብለው ተናገሩት። ወንድሞቻችን በእግዚአብሔር ፊት በሞቱ ጊዜ እኛም ምነው በሞትን ኖሮ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት፥ እንዲህም ብለው ተናገሩት፦ “ወንድሞቻችን በጌታ ፊት በሞቱ ጊዜ እኛም ምነው በሞትን ኖሮ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ፥ “ኑ እሻቱ መና ጎዳ ስንን ሀይቄዳ ዎደ፥ ኑንካ ሀይቄዳዋ ግዴሮኮሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu, «Nu ishatuu Med'inaa Godaa sintsan hayk'k'eedda wode, nuunikka hayk'k'eeddawaa gideerokkooshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Derezi, «Nuni kase Gaytoteththa Dunkaane sinththan hayqqida Isra7eele asaa mala isttaththo nunikka hayqqidaakko nuus lo7o gidanashin;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬዚ፥ «ኑኒ ካሴ ጋይቶቴ ዱንካኔ ሲንን ሃይቂዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ማላ ኢስታ ኑኒካ ሃይቂዳኮ ኑስ ሎኦ ጊዳናሺን፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ “ኑ እሻት ጎዳ ስንን ሀይቅዳ ዎደ ኑካ ሀይቅዳ ግዶርኮሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, “Nu ishati Godaa sinthan hayqida wode nuka hayqida gidorkoshin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴን ተጣሉት፤ እንዲህም አሉት፤ “ወንድሞቻችን በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት በሞቱ ጊዜ ምነው እኛም ያኔ ሞተን ባረፍነው ኖሮ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህ በማለት ከሙሴ ጋር ተጣሉ፦ “በእግዚአብሔር ድንኳን ፊት ለፊት ከቀሩት እስራኤላውያን ወገኖቻችን ጋር ሞተን ቢሆን መልካም በሆነ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ህዝቢ ንሙሴ ኸምዙይ ኢሎም ተጓየቝዎ፦ “ኣሕዋትና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክሞቱ እንተለዉ ሞይትና እንተንኸውን መን ምሃበና!
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ህዝቢ ኸኣ ንሙሴ፡ እቲ ኣሕዋትና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪሞቱ ኸለው እንተ ንመውት፡ መን ምሀበና፡