Numbers 20:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮን ናብ ህዝቡ ኪእከብ እዩ፣ ከመይሲ፡ ናብታ ንደቂ እስራኤል ዝሃብክዋ ምድሪ ኣይኪኣቱን እዩ፣ ንስኻትኩም ኣብ ማይ መሪባ ኣንጻር ቃለይ ስለ ዝዓመጽኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አሮን ወደ ወገኑ ይጨ​መር፤ በክ​ር​ክር ውኃ ዘንድ ስለ አሳ​ዘ​ና​ች​ሁኝ ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ወደ ሰጠ​ኋት ምድር አት​ገ​ቡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሮን ወደ ወገኑ ይከማች፤ በመሪባ ውኃ ዘንድ በቃሌ ላይ ስለ ዐመፃችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደ ሰጠኋት ምድር አይገባም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አሮን ወደ ወገኑ ይከማች፤ በመሪባ ውኃ ዘንድ በትእዛዜ ላይ ስላመፃችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደ ሰጠኋት ምድር አይገባም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮን ሀይቂደ ባረ ማይዛን ጋከትያ ዎዲ ጋኬዳ። ማሪባ ሃ ማታን ህንተ ላኡካ ታ አዛዙዋ ቦላ ማካሌዳ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳዉ ታን እምያ ቢታ እ ገለና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aarooni hayk'k'iide bare mayzzan gaketiyaa wodii gakkeedda. Mariiba haatsaa matan hintte laa"uukka ta azazuwaa bolla makkaleedda diraw, Israa'eeliyaa asaw taani immiyaa biittaa I gelenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani Isra7eele asaas immana gaada kase caaqqida dereyo Aarooney gelenna; intte wurikka Mariiba haaththaa achchan ta azazoza bolla makkallida gishshas Aarooney hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢማና ጋዳ ካሴ ጫቂዳ ዴሬዮ ኣሮኔይ ጌሌና፤ ኢንቴ ዉሪካ ማሪባ ሃ ኣቻን ታ ኣዛዞዛ ቦላ ማካሊዳ ጊሻስ ኣሮኔይ ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሮን ባ ማይዛታን ጋሄትያ ዎደይ ጋክስ። ህንተ ናምአይ ማርባ ሃ ማታን ታ ኪታ ቦላ ጌላትዳ ግሾ እስራኤለ አሳስ ታ እምያ ቢታ እ ገለና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Aaroni ba mayzatan gahetiya wodey gakis. Hinte nam7ay Mariba haatha matan ta kiitaa bolla geellatida gisho Isra7eele asaas ta immiya biitta I gelenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሮን ወደ ወገኖቹ ይሰበሰባል፤ ሁለታችሁም በመሪባ ውሃ በትእዛዜ ላይ ዐምፃችኋልና ለእስራኤላውያን ወደምሰጣት ምድር አይገባም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሮን ለእስራኤላውያን ልሰጣቸው ቃል ወደገባሁላቸው ምድር አይገባም፤ እናንተ ሁለታችሁ በመሪባ ውሃ ዘንድ በትእዛዜ ላይ ስላመፃችሁ አሮን ይሞታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብ ማይ መሪባ ኽልቴኹም ንትእዛዘይ ስለ ዝጠሓስኩምዎ፥ ኣሮን ናብቲ ንደቂ እስራኤል ዝሃብክዎም ምድሪ እንተይኣተወ፥ ክመውት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ማይመሪባ ንትእዛዘይ ስለ ዝኣቤኹምዎ፡ ኣሮን ናብቲ ንደቂ እስራኤል ዝሀብክዎም ምድሪ ኣይኣቱን እዩ እሞ፡ ናብ ሰቡ ይተአከብ።