Numbers 20:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ከምዚ በሎም፦ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ደቂ እስራኤል ክቕድሰኒ ስለ ዘይኣመንኩምኒ፡ ስለዚ ነዚ ጉባኤ እዚ ናብታ ዝሃብክዎም ምድሪ ኸተእትውዎ ኣይትኽእሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴ​ንና አሮ​ንን፥ “በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ፊት ትቀ​ድ​ሱኝ ዘንድ በእኔ አላ​መ​ና​ች​ሁ​ምና ስለ​ዚህ ወደ ሰጠ​ኋ​ችሁ ምድር ይህን ማኅ​በር ይዛ​ችሁ አት​ገ​ቡም” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን። በእስራኤል ልጆች ፊት ትቀድሱኝ ዘንድ በእኔ አላመናችሁምና ስለዚህ ወደ ሰጠኋቸው ምድር ይህን ጉባኤ ይዛችሁ አትገቡም አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦ “በእስራኤል ልጆች ፊት ቅድስናዬን ለማሳየት በእኔ አላመናችሁምና ስለዚህ ወደ ሰጠኋቸው ምድር ይህን ጉባኤ ይዛችሁ አትገቡም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳይ ሙሳነ አሮና፥ “እስራኤልያ አሳ ስንን ህንተ ታ ጌሻተ በሳናዉ አማነትቤና ድራዉ፥ ታን ኡንቱንቶ እምያ ቢታ ሀ አሳ ህንተ ገልስክታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'inaa Goday Musanne Aaroona, «Israa'eeliyaa asaa sintsan hintte ta geeshshatetsaa bessanaw ammanettibeenna diraw, taani unttunttoo immiyaa biittaa ha asaa hintte gelissikkita» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAY Muse bollanne Aaroone bolla, «Intte Isra7eele asa sinththan ta dummateththaa mala tana bonchchanaas ammanettibeekketa; hessa gishshas ta inttena laatissana ga caaqqida dereza hayssa deraa kaaleththidi gelekketa» gi hanqettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ሙሴ ቦላኔ ኣሮኔ ቦላ፥ «ኢንቴ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንን ታ ዱማቴ ማላ ታና ቦንቻናስ ኣማኔቲቤኬታ፤ ሄሳ ጊሻስ ታ ኢንቴና ላቲሳና ጋ ጫቂዳ ዴሬዛ ሃይሳ ዴራ ካሌዲ ጌሌኬታ» ጊ ሃንቄቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ ሙሰኮነ አሮናኮ፥ “እስራኤለ አሳ ስንን ህንተ ታ ጌሻተ በሳናዉ አማነትቦና ግሾ ታ ኤንታዉ እምያ ቢታ ሀ አሳ ካለድ ህንተ ገለከታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday Musekonne Aaronako, “Isra7eele asaa sinthan hinte ta geeshshatetha bessanaw ammanetibona gisho ta entaw immiya biitta ha asaa kaalethidi hinte geleketa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴንና አሮንን፣ “በእስራኤላውያን ፊት እኔን ቅዱስ አድርጋችሁ ለማክበር ስላልታመናችሁብኝ ይህን ማኅበረ ሰብ ወደምሰጠው ምድር ይዛችሁ አትገቡም” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ ሲል ገሠጻቸው፤ “በእስራኤላውያን ፊት የተቀደሰ ክብሬን ትገልጡ ዘንድ ስላላመናችሁብኝ፥ ልሰጣቸው ቃል ወደገባሁላቸው ምድር የዚህ ሕዝብ መሪዎች ሆናችሁ አትገቡም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን “ኣብ ቅድሚ ህዝቢ እስራኤል ክትቅድሱኒ ብኣይ ስለ ዘይኣመንኩም፥ ነዝ ህዝቢ እዙይ ናብታ ዝሃብክዎም ምድሪ ኣይተእትውዎምን ኢኹም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን፡ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ክትቅድሱኒ ብአይ ስለ ዘይኣመንኩም፡ ስለዚ ነዛ ማሕበር እዚኣ ናብታ ዝሀብክዎም ምድሪ ኣይተእትውዎምን ኢኹም፡ በሎም።