Numbers 20:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴን ኣሮንን ድማ ነቲ ኣኼባ ኣብ ቅድሚ እቲ ከውሒ ኣኪቦም፡ ኣቱም ዓመጽቲ፡ ስምዑ! ካብዚ ከውሒ ማይ ከነምጽኣልኩም ዲና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴና አሮ​ንም ማኅ​በ​ሩን በዐ​ለቷ ፊት ሰብ​ስ​በው፥ “እና​ንተ ዓመ​ፀ​ኞች፥ እን​ግ​ዲህ ስሙ፤ በውኑ ከዚ​ህች ዐለት ውኃን እና​ወ​ጣ​ላ​ችሁ ነበር?” አሏ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴና አሮንም ጉባኤውን በድንጋዩ ፊት ሰብስበው። እናንተ ዓመፀኞች፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ ከዚህ ድንጋይ ውኃን እናወጣላችኋለን? አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴና አሮንም ጉባኤውን በድንጋዩ ፊት ሰበሰቡአቸው ሙሴም እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ ዓመፀኞች፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ ከዚህ ድንጋይ ውኃን እናውጣላችሁን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እነ አሮን ሺቁዋ ዛላ ስንን ሺሼድኖ፤ ሙሴ ኡንቱንታ፥ “ህንተኖ ማካላንቻቶ፥ ስስተ፤ ሀ ዛላፐ ሃ ህንተንቶ ኑን ቱሙ ከሳኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Inne Aarooni shiik'uwaa zaallaa sintsan shiishsheeddino; Muse unttuntta, «Hinttenoo makkalanchchatoo, sisite; ha zaallaappe haatsaa hinttenttoo nuuni tumu kessanee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izinne Aarooney kumeththa maabaraa zaallaza sinththan shiishshidaappe guye Musey dereza, «Intteno makkallanchchatoo! Hayssa ha zaallazappe nu inttes haaththe kessanee!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚኔ ኣሮኔይ ኩሜ ማባራ ዛላዛ ሲንን ሺሺዳፔ ጉዬ ሙሴይ ዴሬዛ፥ «ኢንቴኖ ማካላንቻቶ! ሃይሳ ሃ ዛላዛፔ ኑ ኢንቴስ ሃ ኬሳኔ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይነ አሮን ማባራ ዛላ ስንን ሺቃና መላ ኦድ፥ አሳኮ፥ “ህንተኖ ጌላቶ፥ ስእተ፤ ሀ ዛላፈ ህንተዉ ኑኒ ቱማ ሃ ከሳኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Museynne Aaroni maabara zaalla sinthan shiiqana mela oothidi, asaako, “Hinteno geellato, si7ite; ha zaallafe hintew nuuni tuma haathe kessanee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱና አሮንም ማኅበሩን በዐለቱ ፊት አንድ ላይ ሰበሰቡ፤ ሙሴም፣ “እናንት ዐመፀኞች አድምጡ፤ ከዚህ ዐለት እኛ ለእናንተ ውሃ ማውጣት አለብን?” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱና አሮን መላውን ማኅበር በአለቱ ፊት ለፊት እንዲሰበሰቡ ካደረጉ በኋላ ሙሴ ሕዝቡን “እናንተ ዐመፀኞች! ከዚህ አለት ለእናንተ ውሃ እናውጣላችሁን?” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ኣሮን ኮይኑ ድማ ነቲ ማሕበር ኣብ መንፀር እቲ ኰዅሒ ኣኪቡ፥ “ኣቱም ዓመፀኛታት፥ እስኪ ስምዑ፤ ካብዝ ኰዅሒ እዙይዶ ማይ ክነፈልፍለልኩም?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴን ኣሮንን ድማ ነታ ማሕበር ኣብ ቅድሚ እቲ ኸውሒ ኣኪቦም፡ ኣቱም ዓለወኛታት፡ ሕጂ ስምዑ፡ ካብዚ ኸውሒ እዚዶ ማይ ከነውጽኣልኩም ኢና፡ በሎም።