Numbers 20:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴን ኣሮንን ድማ ነቲ ኣኼባ ኣብ ቅድሚ እቲ ከውሒ ኣኪቦም፡ ኣቱም ዓመጽቲ፡ ስምዑ! ካብዚ ከውሒ ማይ ከነምጽኣልኩም ዲና፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴና አሮንም ማኅበሩን በዐለቷ ፊት ሰብስበው፥ “እናንተ ዓመፀኞች፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ ከዚህች ዐለት ውኃን እናወጣላችሁ ነበር?” አሏቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴና አሮንም ጉባኤውን በድንጋዩ ፊት ሰብስበው። እናንተ ዓመፀኞች፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ ከዚህ ድንጋይ ውኃን እናወጣላችኋለን? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴና አሮንም ጉባኤውን በድንጋዩ ፊት ሰበሰቡአቸው ሙሴም እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ ዓመፀኞች፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ ከዚህ ድንጋይ ውኃን እናውጣላችሁን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እነ አሮን ሺቁዋ ዛላ ስንን ሺሼድኖ፤ ሙሴ ኡንቱንታ፥ “ህንተኖ ማካላንቻቶ፥ ስስተ፤ ሀ ዛላፐ ሃ ህንተንቶ ኑን ቱሙ ከሳኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Inne Aarooni shiik'uwaa zaallaa sintsan shiishsheeddino; Muse unttuntta, «Hinttenoo makkalanchchatoo, sisite; ha zaallaappe haatsaa hinttenttoo nuuni tumu kessanee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izinne Aarooney kumeththa maabaraa zaallaza sinththan shiishshidaappe guye Musey dereza, «Intteno makkallanchchatoo! Hayssa ha zaallazappe nu inttes haaththe kessanee!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚኔ ኣሮኔይ ኩሜ ማባራ ዛላዛ ሲንን ሺሺዳፔ ጉዬ ሙሴይ ዴሬዛ፥ «ኢንቴኖ ማካላንቻቶ! ሃይሳ ሃ ዛላዛፔ ኑ ኢንቴስ ሃ ኬሳኔ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይነ አሮን ማባራ ዛላ ስንን ሺቃና መላ ኦድ፥ አሳኮ፥ “ህንተኖ ጌላቶ፥ ስእተ፤ ሀ ዛላፈ ህንተዉ ኑኒ ቱማ ሃ ከሳኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Aaroni maabara zaalla sinthan shiiqana mela oothidi, asaako, “Hinteno geellato, si7ite; ha zaallafe hintew nuuni tuma haathe kessanee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱና አሮንም ማኅበሩን በዐለቱ ፊት አንድ ላይ ሰበሰቡ፤ ሙሴም፣ “እናንት ዐመፀኞች አድምጡ፤ ከዚህ ዐለት እኛ ለእናንተ ውሃ ማውጣት አለብን?” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱና አሮን መላውን ማኅበር በአለቱ ፊት ለፊት እንዲሰበሰቡ ካደረጉ በኋላ ሙሴ ሕዝቡን “እናንተ ዐመፀኞች! ከዚህ አለት ለእናንተ ውሃ እናውጣላችሁን?” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ኣሮን ኮይኑ ድማ ነቲ ማሕበር ኣብ መንፀር እቲ ኰዅሒ ኣኪቡ፥ “ኣቱም ዓመፀኛታት፥ እስኪ ስምዑ፤ ካብዝ ኰዅሒ እዙይዶ ማይ ክነፈልፍለልኩም?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴን ኣሮንን ድማ ነታ ማሕበር ኣብ ቅድሚ እቲ ኸውሒ ኣኪቦም፡ ኣቱም ዓለወኛታት፡ ሕጂ ስምዑ፡ ካብዚ ኸውሒ እዚዶ ማይ ከነውጽኣልኩም ኢና፡ በሎም። |