Numbers 20:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ደቂ እስራኤል፡ ብዘሎ እቲ ኣኼባ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ ወርሒ ናብ በረኻ ዚን መጹ፡ እቶም ህዝቢ ድማ ኣብ ቃዴስ ተቐመጡ። ሚርያም ድማ ኣብኡ ሞተት ኣብኡ ድማ ተቐብረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ማኅ​በር ሁሉ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ወር ወደ ጺን ምድረ በዳ መጡ፤ ሕዝ​ቡም በቃ​ዴስ ተቀ​መጡ፤ ማር​ያ​ምም በዚያ ሞተች፤ ተቀ​በ​ረ​ችም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ በመጀመሪያው ወር ወደ ጺን ምድረ በዳ መጡ፤ ሕዝቡም በቃዴስ ተቀመጡ፤ ማርያምም በዚያ ሞተች፥ በዚያም ተቀበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ በመጀመሪያው ወር ወደ ጺን ምድረ በዳ መጡ፤ ሕዝቡም በቃዴስ ተቀመጡ፤ ማርያምም በዚያ ሞተች፥ በዚያም ተቀበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮይሮ አግናን እስራኤላቱ ኡባይ ጺና ግያ መላ ቢታ ጋኪደ፥ ቃዴሳ ግያ ሳን ዱንካኔድኖ። ሄዋን ሚርያማ ሀይቃደ ሞገታዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Koyro aginaan Israa'eelatuu ubbay S'iina giyaa mela biittaa gakkiide, K'aadeesa giyaa saan dunkkaaneeddino. Hewaan Miiriyaama hayk'k'aade moogettaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Koyro aginan Isra7eele asay kumeth Xiine bazzon Qaadeese geetettizason dunkaani uttides; Maarama hayqqiin heen moogida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኮይሮ ኣጊናን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኩሜ ጺኔ ባዞን ቃዴሴ ጌቴቲዛሶን ዱንካኒ ኡቲዴስ፤ ማራማ ሃይቂን ሄን ሞጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኮይሮ አጌናን እስራኤለ አሳ ኡባይ ሲና መላ ቢታ ጋክድ፥ ቃደሳ ጌተትያ በሳን ዱንካንዶሶና። ማይራማ ያን ሀይቃዳ ሞገታሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Koyro ageenan Isra7eele asa ubbay Siina mela biitta gakidi, Qaadesa geetetiya bessan dunkaanidosona. Mayraama yan hayqada moogetasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመጀመሪያው ወር መላው የእስራኤል ማኅበረ ሰብ ወደ ጺን ምድረ በዳ መጥተው በቃዴስ ተቀመጡ፤ እዚያ ማርያም ሞተች፤ ተቀበረችም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመጀመሪያው ወር መላው የእስራኤል ማኅበር ወደ ጺን ምድረ በዳ መጥተው በቃዴስ ሰፈሩ፤ ማርያምም ስለሞተች በዚያው ተቀበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ማሕበር ደቂ እስራኤል ከዓ በታ ቐዳመይቲ ወርሒ ናብ ምድረ በዳ ፂን ኣተዉ፤ ኣብ ቃዴስ ድማ ፀንሑ። ማርያም ከዓ ኣብኡ ሞተት፤ ኣብኡውን ተቐበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ከአ በታ ቐዳመይቲ ወርሒ ናብ በረኻ ጺን አተው፡ ኣብ ቃዴስ ድማ ጸንሑ።። ሚርያም ከአ ኣብኡ ሞተት ኣብኡውን ተቐብረት።