Numbers 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጹህ ሰብኣይ ድማ ሓሙኽሽቲ እታ ጤል ኣኪቡ ኣብ ደገ ሰፈር ኣብ ጽሩይ ቦታ የቐምጦ፣ ንእኩብ ደቂ እስራኤል ድማ ከም ማይ ምፍላይ ይዕቀብ። ንሓጢኣት ምንጻህ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጹሕም ሰው የጊደሪቱን አመድ ያከማቻል፤ ከሰፈሩም ውጭ በንጹሕ ስፍራ ያኖረዋል፤ ርኵሰት ለሚያነጻ ውኃ ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ይጠበቃል፤ ይነጹበታልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጹሕም ሰው የጊደሪቱን አመድ ያከማቻል ከሰፈሩም ውጭ በንጹሕ ስፍራ ያኖረዋል፤ ርኵሰትም ለሚያነጻ ውኃ ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ይጠበቃል፤ ከኃጢአት ለማንጻት የሚሆን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጹሕም ሰው የጊደሪቱን አመድ ይሰበስባል ከሰፈሩም ውጭ በንጹሕ ስፍራ ያኖረዋል፤ ርኩሰትንም የሚያነጻ ውኃ ተደርጎ ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ይጠበቃል፤ ከኃጢአት ለማንጻት የሚሆን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋፐ ጉይያን፥ ጌሻ አሳይ ኡሳታ ጹገቴዳ ብድን ሺሺደ፥ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻና ጌሻ ሳኣን ዎ። እስራኤልያ አሳይ ቱናተፐ ጌይያ ሃን ጎኤታናዉ ሄዋ ናግ ዎና፤ ሄዌ ናጋራፐ ጌሻናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaappe guyyiyaan, geeshsha Asay ussatta s'uugetteedda bidintsaa shiishiide, dunkkaaneedda sa'aappe gas'aana geeshsha sa'aan wotso. Israa'eeliyaa Asay tunatetsaappe geeyiyaa haatsaan go'ettanaw hewaa naagi wotsana; hewe nagaraappe geeshshanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessafe guye geesh gidida hara asi he bidinththaa shiishshi efidi asay dizasoppe gede kessidi geeshshasohon woththo; heenkka Isra7eele asay meecettidi geeyanaas go7iza haath giigsanaassa; hayssi wogazi oosettizay asa nagara wursanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳፌ ጉዬ ጌሽ ጊዲዳ ሃራ ኣሲ ሄ ቢዲን ሺሺ ኤፊዲ ኣሳይ ዲዛሶፔ ጌዴ ኬሲዲ ጌሻሶሆን ዎ፤ ሄንካ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሜጬቲዲ ጌያናስ ጎኢዛ ሃ ጊጊሳናሳ፤ ሃይሲ ዎጋዚ ኦሴቲዛይ ኣሳ ናጋራ ዉርሳናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳፈ ጉየ፥ ሀራ ጌሻ አስ ኡስያ ፁገትዳ ብዱዋ ሺሽድ ጉታፐ ጋፃን ጌሻ በሳን ዎ። እስራኤለ አሳይ ቱናተፈ ጌሽያ ሃን ጎኤታናዉ ሄስ ናገትድ ኡታና፤ ሄስ ናጋራፐ ጌሻናዉ ጎኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessafe guye, hara geeshsha asi ussiya xuugetida biduwa shiishidi gutaape gaxan geeshsha bessan wotho. Isra7eele asay tunatethaafe geeshshiya haathan go7etanaw hessi naagetidi uttana; hessi nagaraape geeshshanaw go77ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ንጹሕ የሆነ ሰው የጊደሯን ዐመድ ዐፍሦ ከሰፈሩ ውጭ በመውሰድ በሥርዐቱ መሠረት ንጹሕ በሆነ ስፍራ ያኑረው፤ ይህም ለመንጻቱ ውሃ እንዲውል በእስራኤል ማኅበረ ሰብ የሚጠበቅ ይሆናል፤ ከኀጢአትም ለመንጻት ይጠቅማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጹሕ የሆነ ሌላ ሰው የጊደርዋን ዐመድ ሰብስቦ በመውሰድ ከሰፈሩ ውጪ ንጹሕ በሆነ ቦታ ያስቀምጠዋል፤ እዚያም ለእስራኤላውያን ጉባኤ ርኲሰትን ለማንጻት የሚያገለግለውን ውሃ ለማዘጋጀት የሚጠቅም ይሆናል፤ ይህም ሥርዓት የሚፈጸመው ኃጢአትን ለማስወገድ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቲ ናይታ ዓርሒ ሓሙዅሽቲ ኸዓ ንፁህ ዝኾነ ሰብ ይኣክቦ። ኣብ ወፃኢ ሰፈር ድማ ኸምቲ ሕጊ፥ ንፁህ ኣብ ዝኾነ ቦታ የንብሮ። እዙይ ስለ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእቲ ስለ ዝኾነ ነቲ ደቂ እስራኤል ዝነፅሁሉ ማይ ምእንቲ ክኸውን ይተሓሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሓሙኹስቲ እታ ኣርሒ ኸአ ንጹህ ዝኾነ ሰብ ይአክቦ። ኣብ ወጻኢ ሰፈር ድማ ኣብ ጽሩይ ቦታ የንብሮ። እዚ መስዋእቲ ሓጢኣት እዩ እሞ፡ ንኣኼባ ደቂ እስራኤል ንዜንጽህ ማይ ኪኸውይ ይተሓሎ። |