Numbers 19:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ እቲ ኻህን ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ስጋኡ ድማ ብማይ ይሕጸብ፡ ብድሕሪኡ ድማ ናብ ሰፈር ይኣቱ፡ እቲ ካህን ድማ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ልብ​ሱን ያጥ​ባል፤ ገላ​ው​ንም በውሃ ይታ​ጠ​ባል፤ ከዚ​ያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገ​ባል፤ ካህ​ኑም እስከ ማታ ርኩስ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገባል፤ ካህኑም እስከ ማታ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገባል፤ ካህኑም እስከ ማታ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ቄሲ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሃን ሜጨቶ፤ ያትደ ዱንካኔዳሳ ገሎ፤ ሽን ኦማርሳ ጋካናዉ እ ዎጋዳን ቱና ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, k'eesii bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka haatsaan meec'etto; yaatiide dunkkaaneeddasaa gelo; shin omarssa gakkanaw I wogaadan tuna gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye ba may7o meecco; ba bollaka haaththen meecettidi kase ba dizaso simmo; gido attiin omars gakkanaas wogay giza mala tuna gidi gam7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ባ ቦላካ ሃን ሜጬቲዲ ካሴ ባ ዲዛሶ ሲሞ፤ ጊዶ ኣቲን ኦማርስ ጋካናስ ዎጋይ ጊዛ ማላ ቱና ጊዲ ጋምኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ ካህነይ ባ ማኡዋነ ባ አሳተ ሜጨትድ ጉታ ገሎ፤ ሽን ኦማርስ ጋካናዉ ዎጋዳ ቱና ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, kahiney ba ma7uwanne ba asatethaa meecetidi gutaa gelo; shin omarsi gakanaw wogaada tuna gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ካህኑ ልብሱን በውሃ ማጠብ፣ ሰውነቱንም መታጠብ አለበት፤ ከዚያም ወደ ሰፈሩ ሊመለስ ይችላል፤ ይሁን እንጂ በሥርዐቱ መሠረት እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ልብሱን ይጠብ፤ ገላውንም በውሃ ይታጠብና ወደ ሰፈሩ ይመለስ፤ ነገር ግን ያልነጻ ሆኖ እስከ ማታ ድረስ ይቈይ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኻህን ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ሰብነቱውን ብማይ ይተሓፀብ፤ ብድሕሪኡ ናብ ሰፈር ይእቶ፤ ክሳዕ ምሸት ከዓ ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ከአ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ስጋኡውን ብማይ ይተሓጸብ፡ ድሕርቲ ናብ ሰፈር ይእቶ። እቲ ኻህን ከአ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን።