Numbers 19:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህን ኣልኣዛር ድማ ገለ ካብ ደማ ብኣጻብዕቱ ወሲዱ፡ ገለ ካብ ደማ ሾብዓተ ሳዕ ልክዕ ኣብ ቅድሚ ድንኳን ምርኻብ ይነጽጎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አልዓዛርም ከደምዋ በጣቱ ይወስዳል፤ ከደምዋም ወደ ምስክሩ ድንኳን ፊት ሰባት ጊዜ ይረጫል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም አልዓዛር ከደምዋ በጣቱ ይወስዳል፥ ከደምዋም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ሰባት ጊዜ ይረጫል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም አልዓዛር ከደምዋ በጣቱ ይወስዳል፥ ከደምዋም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ለፊት ሰባት ጊዜ ይረጫል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄስያ ኤልኣዛር እ ሱፐ አማሬዳዋ ባረ ብራያን አኪደ፥ ጋከትያ ዱንካንያዉ ስን ባጋና ላፑን ገደ ጫጫፎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesiyaa El"aazari I suutsaappe amareedawaa bare birad'd'iyan akkiide, Gaketiyaa Dunkkaaniyaw sintsa baggana laappun gede c'ac'c'afo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese El7ezeerey izi suuththafe guuththara ekkidi ba biradhdhe xeeran laappunto gede Gaytoteththa Dunkaanezas sinththa baggara pistto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ኤልኤዜሬይ ኢዚ ሱፌ ጉራ ኤኪዲ ባ ቢራ ጼራን ላፑንቶ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛስ ሲን ባጋራ ፒስቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ አላዛር እ ሱፈ ጉራ ኤክድ ባ ብራያን ጌሻ ዱንካንያኮ ስሚድ ላፑን ቶሆ ዉርፆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Alaazari I suuthaafe guuthara ekidi ba biradhiyan geeshsha dunkaaniyako simmidi laapun toho wurxo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ካህኑ አልዓዛር ጣቱን በደሙ ውስጥ ነክሮ፣ ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት አቅጣጫ ሰባት ጊዜ ይርጨው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ አልዓዛርም ከደሙ ጥቂቱን ወስዶ በጣቱ እያጠቀሰ ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ሰባት ጊዜ ይርጨው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካህን ኣልኣዛር ከዓ ኻብቲ ደማ በፃብዕቱ ወሲዱ፥ ነቲ መራኸቢ ድንኳን ብወገን ቅድሚቱ ሸውዓተ ሻዕ ይንፀገሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካህን ኣልኣኣር ከአ ካብቲ ደማ በጻብዑ ይውሰድ፡ ብሸነኽ ቅድሚት ድንኳን ምርኻብ ካብ ደማ ሾብዓተ ሳዕ ይንጸግ። |