Numbers 19:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህን ኣልኣዛር ድማ ካብቲ ሰፈር ምእንቲ ኺመርሓ፡ ሓደ ሰብ ኣብ ቅድሚ ገጹ ይቐትላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋንም ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጠዋለህ፤ ከሰፈር ወደ ውጭ ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስዷታል፤ በፊቱም ያርዷታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋንም ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጣላችሁ፥ እርስዋንም ከሰፈር ወደ ውጭ ይወስዳታል፥ አንድ ሰውም በፊቱ ያርዳታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷንም ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጣላችሁ፥ እርሷም ከሰፈር ወደ ውጭ ትወሰዳለች፥ እርሷም በእርሱ ፊት ትታረዳለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄስያ ኤልኣዛራዉ እዞ እምተ፤ እ እዞ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻ አፍና፥ እት አሳይ እዞ አ ስንን ሹኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesiyaa El"aazaraw izo immite; I izo dunkkaaneedda sa'aappe gas'aa afina, itti Asay izo Aa sintsan shukko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He ussayo qeese El7ezeeres immite; he ussayo asi dizasoppe gede kare kessiko heen iza sinththan shukettu. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኡሳዮ ቄሴ ኤልኤዜሬስ ኢሚቴ፤ ሄ ኡሳዮ ኣሲ ዲዛሶፔ ጌዴ ካሬ ኬሲኮ ሄን ኢዛ ሲንን ሹኬቱ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህንያ አላዛራስ እዮ እምተ፤ ጉታፐ እዮ ጋፃ ከስድ ካህንያ ስንን ሹኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiniya Alaazaras iyo immite; gutaape iyo gaxa kessidi kahiniya sinthan shuko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለካህኑ ለአልዓዛርም ስጠው፤ ከሰፈሩ አውጥተውም በፊቱ ይረዷት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጊደርዋንም ለካህኑ ለአልዓዛር ስጡት፤ ከሰፈርም ወጥታ በእርሱ ፊት ትታረድ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣኣውን ንኻህን ኣልኣዛር ይሃብዎ፤ ንሱ ናብ ወፃኢ ሰፈር የውፅኣያ፤ ሓደ ሰብ ኣብ ቅድሚኡ ይሕረዳ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣ ንኻህን ኣልኣዛር ሀብዎ፡ ንሱ ናብ ወጻኢ ሰፈር የውጽኣያ እሞ ሓደ ኣብ ቅድሚኡ ይሕረዳ። |