Numbers 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርኹስ ዚትንክፍ ዘበለ ዅሉ ርኹስ ኪኸውን እዩ። እታ እትትንክፋ ነፍሲ ድማ ክሳዕ ምሸት ርኽሰት ትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርኩሱም የሚነካው ነገር ሁሉ ርኩስ ይሆናል፤ የሚነካውም ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርኩሱም የሚነካው ነገር ሁሉ ርኩስ ይሆናል፤ የሚነካውም ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የረከሰውም ሰው የሚነካው ነገር ሁሉ ርኩስ ይሆናል፤ የሚነካውም ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቱና ኡራይ ቦችያ አያይነ ቱኔ። ቃይ ሄዋ ቦችያ ኦንነ ኦማርሳ ጋካናዉ ቱና ግዴ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tuna uray bochchiyaa ayaynne tunee. K'ay hewaa bochchiyaa ooninne omarssa gakkanaw tuna gidee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geeyontta asi bochchida miishshi ubbay tuna gido; he tuna miishshaa bochchida asikka omars gakkanaas tuna gido.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዮንታ ኣሲ ቦቺዳ ሚሺ ኡባይ ቱና ጊዶ፤ ሄ ቱና ሚሻ ቦቺዳ ኣሲካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቱና ኡራይ ቦችያ አይብባይካ ቱኔስ፤ ቃስ ሄ ሚሽያ ቦችያ ኦንካ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tuna uray bochiya aybibayka tunees; qassi he miishiya bochiya oonika omarsi gakanaw tuna gidees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የረከሰ ሰው የሚነካው ማናቸውም ነገር ይረክሳል፤ ይህን የነካ ሰው ደግሞ እስከ ማምሻው ድረስ የረከሰ ይሆናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያልነጻ ሰው የሚነካው ነገር ሁሉ የረከሰ ይሆናል፤ ያንንም ዕቃ የሚነካ ሌላ ሰው እስከ ማታ እንደ ረከሰ ይቈያል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘይነፅሀ ሰብ ዝነኽኦ ዅሉ ይረክስ፤ ነቲ ዝረኸሰ ነገር ዝነኽአ ሰብ ድማ ኽሳዕ ምሸት ዝረኸሰ ይኸውን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ርኹስ ዝተነከየ ዘበለ ኸአ ርኹስ እዩ፡ ዝተንከየቶ ነፍሲ ድማ ክሳዕ ምሸት ርኽሰት ትኹን። |