Numbers 19:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ መፍለዪ ማይ ዚነጽግ ክዳውንቱ ኪሓጽብ ድማ ዘለኣለማዊ ስርዓት ኪዀነሎም እዩ። እቲ ማይ ምፍላይ ዝትንክፍ ድማ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህ የዘለዓለም ሥርዐት ይሆንላችኋል፤ የሚያነጻውን ውኃ የሚረጭ ሰው ልብሱን ያጥባል፤ የሚያነጻውንም ውኃ የሚነካ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም የዘላለም ሥርዓት ይሆንላችኋል፤ የሚያነጻውን ውኃ የሚረጭ ሰው ልብሱን ያጥባል፤ የሚያነጻውንም ውኃ የሚነካ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ለእነርሱ የዘለዓለም ሥርዓት ይሆናል፤ ከርኩሰት የሚያነጻውን ውኃ የሚረጨው ሰው ልብሱን ያጥባል፤ ከርኩሰትም የሚያነጻውን ውኃ የሚነካ ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዌ ህንተንቶ መና ዎጋ ግዳናዋ። ቃይ ቱናተፐ ጌይያ ሃ ጫጫፍያ አሳይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ቱናተፐ ጌይያ ሃ ቦችያ ኦንነካ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawe hinttenttoo med'inaa woga gidanawaa. K'ay tunatetsaappe geeyiyaa haatsaa c'ac'c'afiyaa Asay bare mayuwaa meec'c'o; tunatetsaappe geeyiyaa haatsaa bochchiyaa ooninnekka omarssi gakkanaw tuna gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa ha wogaa buroppe yaana yeletaas intte naaganaas bessees; geeshos go7iza haaththaa ba bolla araciza asi ba may7ozakka meeccanaas bessees; he haaththaa bochchidaadey omars gakkanaas tuna gidi gam7o. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ሃ ዎጋ ቡሮፔ ያና ዬሌታስ ኢንቴ ናጋናስ ቤሴስ፤ ጌሾስ ጎኢዛ ሃ ባ ቦላ ኣራጪዛ ኣሲ ባ ማይኦዛካ ሜጫናስ ቤሴስ፤ ሄ ሃ ቦቺዳዴይ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዲ ጋምኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይስ ህንተዉ መርና ዎጋ ግዳና። ቱናተፈ ጌሽያ ሃ ዉርፅያ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ቃስ ቱናተፈ ጌሽያ ሃ ቦችያ ኦንካ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysi hintew merina woga gidana. Tunatethaafe geeshshiya haatha wurxiya uray ba ma7uwa meecco; qassi tunatethaafe geeshshiya haatha bochiya oonika omarsi gakanaw tuna gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም ለእነርሱ የዘላለም ሥርዐት ነው። “የሚያነጻውን ውሃ የሚረጨውም ሰው ልብሱን ይጠብ፤ የሚያነጻውንም ውሃ የሚነካ ማንኛውም ሰው እስከ ማምሻው ድረስ የረከሰ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ሕግ ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ መጠበቅ ይኖርባችኋል፤ ለማንጻት የሚያገለግለውን ውሃ በላዩ የሚረጨው ሰው ልብሱን ማጠብ ይኖርበታል፤ ውሃውን የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ያልነጻ ሆኖ ይቈያል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ንዘለኣለም ዝነብር ሕጊ ይኹነልኩም። “እቲ ማይ ምንፃህ ዝነፀገ ሰብ ከዓ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ እቲ ማይ ምንፃህ ዝነኽአ ድማ ኽሳዕ ምሸት ዝረኸሰ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ድማ ሕጊ ዘለኣለም ይኹነሎም። እቲ ማይ ምንጻህ ዝተንከየ ድማ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን። |