Numbers 19:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ብምባል ዝኣዘዞ ሕጊ ጽንዓት እዚ እዩ፡ ንደቂ እስራኤል፡ መንቅብ ዘይብላ፡ ኣርዑት ዘይብላ፡ መንቅብ ዘይብላ ቀያሕ ላም ከምጽኡልኩም ተዛረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዘው የሕጉ ትእ​ዛዝ ይህ ነው፤ መል​ካ​ሚ​ቱን፥ ነው​ርም የሌ​ለ​ባ​ትን፥ ቀን​በ​ርም ያል​ተ​ጫ​ነ​ባ​ትን ቀይ ጊደር ያመ​ጡ​ልህ ዘንድ ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ንገ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ያዘዘው የሕጉ ትእዛዝ ይህ ነው፤ መልካሚቱን፥ ነውርም የሌለባትን፥ ቀንበርም ያልተጫነባትን ቀይ ጊደር ያመጡልህ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ጌታ ያዘዘው የሕጉ ትእዛዝ ይህ ነው፤ መልካሚቱን፥ ነውርም የሌለባትን፥ ቀንበርም ያልተጫነባትን ቀይ ጊደር እንዲያመጡልህ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ህግያን አዛዜዳ ዎጋይ ሀዋ: ትላ ቦላና ደእያ ዎይ ቦርስያባይ ባይና፥ እ ሞርግያን ሞርገ ምይ ዎቤና ዞኦ ኡሳቶ ነዉ አሀና ማላ፥ እስራኤልያ አሳዉ ኦድተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday higgiyan azazeedda wogay hawaa: Tilla bollana de'iyaa woy borssiyaabay bayinna, I morggiyaan k'ambbaray wod'd'ibeenna zo'o ussatto new ahana mala, Israa'eeliyaa asaw odite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hayssi ta azazidayssi wogaas diza maara; Isra7eele asay izi morge bolla qambaray wodhdhi erontta borey baynda issi zo7o miiza us Isra7eele asay ehana mala asaas yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሲ ታ ኣዛዚዳይሲ ዎጋስ ዲዛ ማራ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዚ ሞርጌ ቦላ ቃምባራይ ዎ ኤሮንታ ቦሬይ ባይንዳ ኢሲ ዞኦ ሚዛ ኡስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኤሃና ማላ ኣሳስ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳይ ህግያን ኪተትዳ ዎጋይ ሀይሳ፤ ቦርሶይ ባይና፥ እ ጋናን ቃምባር ዎቦና ዞኦ ኡሱ ኤሀና መላ እስራኤለ አሳስ ኦድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goday higgiyan kiitetida wogay haysa; borsoy bayna, I gannan qambari wodhiboonna zo7o ussu ehana mela Isra7eele asaas odite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዘዘው፣ ሕጉ የሚጠይቀው ሥርዐት ይህ ነው፤ እንከን ወይም ነውር የሌለባትንና ቀንበር ተጭኖባት የማያውቅ አንዲት ቀይ ጊደር እንዲያመጡልህ ለእስራኤላውያን ንገራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይህ እኔ ያዘዝኩት የሕጉ ሥርዓት ነው፦ ነውር የሌለባትና በጫንቃዋ ላይ ቀንበር ተጭኖባት የማታውቅ አንዲት ቀይ ጊደር እንዲያመጡ ለእስራኤላውያን ንገሩአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ዝሃቦ ሕግን ትእዛዝን እዙይ እዩ፦ ሓንቲ ጕድለትን ኣበርን ዘይብላ፥ በርዑት ተቘሪና ዘይትፈልጥ ቀያሕ ዓርሒ ኸምፅኡልካ፥ ንደቂ እስራኤል ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ዝአዘዞ ትእዛዝ ሕጊ እዚ እዩ፡ ሓንቲ ጉድለትን ኣበርን ዜብላ፡ ኣርዑት ዘይተሰቕለላ ጣላላም ኬምጽኡልካ፡ ንደቂ እስራኣኤል ንገሮም።