Numbers 19:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ብምባል ዝኣዘዞ ሕጊ ጽንዓት እዚ እዩ፡ ንደቂ እስራኤል፡ መንቅብ ዘይብላ፡ ኣርዑት ዘይብላ፡ መንቅብ ዘይብላ ቀያሕ ላም ከምጽኡልኩም ተዛረቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እግዚአብሔር ያዘዘው የሕጉ ትእዛዝ ይህ ነው፤ መልካሚቱን፥ ነውርም የሌለባትን፥ ቀንበርም ያልተጫነባትን ቀይ ጊደር ያመጡልህ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ያዘዘው የሕጉ ትእዛዝ ይህ ነው፤ መልካሚቱን፥ ነውርም የሌለባትን፥ ቀንበርም ያልተጫነባትን ቀይ ጊደር ያመጡልህ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ ያዘዘው የሕጉ ትእዛዝ ይህ ነው፤ መልካሚቱን፥ ነውርም የሌለባትን፥ ቀንበርም ያልተጫነባትን ቀይ ጊደር እንዲያመጡልህ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ህግያን አዛዜዳ ዎጋይ ሀዋ: ትላ ቦላና ደእያ ዎይ ቦርስያባይ ባይና፥ እ ሞርግያን ሞርገ ምይ ዎቤና ዞኦ ኡሳቶ ነዉ አሀና ማላ፥ እስራኤልያ አሳዉ ኦድተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday higgiyan azazeedda wogay hawaa: Tilla bollana de'iyaa woy borssiyaabay bayinna, I morggiyaan k'ambbaray wod'd'ibeenna zo'o ussatto new ahana mala, Israa'eeliyaa asaw odite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssi ta azazidayssi wogaas diza maara; Isra7eele asay izi morge bolla qambaray wodhdhi erontta borey baynda issi zo7o miiza us Isra7eele asay ehana mala asaas yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሲ ታ ኣዛዚዳይሲ ዎጋስ ዲዛ ማራ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዚ ሞርጌ ቦላ ቃምባራይ ዎ ኤሮንታ ቦሬይ ባይንዳ ኢሲ ዞኦ ሚዛ ኡስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኤሃና ማላ ኣሳስ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ ህግያን ኪተትዳ ዎጋይ ሀይሳ፤ ቦርሶይ ባይና፥ እ ጋናን ቃምባር ዎቦና ዞኦ ኡሱ ኤሀና መላ እስራኤለ አሳስ ኦድተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday higgiyan kiitetida wogay haysa; borsoy bayna, I gannan qambari wodhiboonna zo7o ussu ehana mela Isra7eele asaas odite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዘዘው፣ ሕጉ የሚጠይቀው ሥርዐት ይህ ነው፤ እንከን ወይም ነውር የሌለባትንና ቀንበር ተጭኖባት የማያውቅ አንዲት ቀይ ጊደር እንዲያመጡልህ ለእስራኤላውያን ንገራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ይህ እኔ ያዘዝኩት የሕጉ ሥርዓት ነው፦ ነውር የሌለባትና በጫንቃዋ ላይ ቀንበር ተጭኖባት የማታውቅ አንዲት ቀይ ጊደር እንዲያመጡ ለእስራኤላውያን ንገሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ዝሃቦ ሕግን ትእዛዝን እዙይ እዩ፦ ሓንቲ ጕድለትን ኣበርን ዘይብላ፥ በርዑት ተቘሪና ዘይትፈልጥ ቀያሕ ዓርሒ ኸምፅኡልካ፥ ንደቂ እስራኤል ንገሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ዝአዘዞ ትእዛዝ ሕጊ እዚ እዩ፡ ሓንቲ ጉድለትን ኣበርን ዜብላ፡ ኣርዑት ዘይተሰቕለላ ጣላላም ኬምጽኡልካ፡ ንደቂ እስራኣኤል ንገሮም። |