Numbers 19:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንርኹስ ድማ ካብ ሓሙኽሽቲ ናይታ ንሓጢኣት ንምንጻህ ዝነደደት ላም ይወስዱ፣ ማይ ድማ ኣብ ሳእኒ ይፈስስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአንጽሖ እንድትሆን ከተቃጠለችው ጊደር አመድ ለርኩሱ ይወስዱለታል፤ በዕቃውም ውስጥ የምንጭ ውኃ ይቀላቅሉበታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከኃጢአት ለማንጻት እንድትሆን ከተቃጠለችው ጊደር አመድ ለርኩሱ ይወስዱለታል፥ በዕቃውም ውስጥ የምንጭ ውኃ ይቀላቀልበታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከኃጢአት ለማንጻት እንድትሆን ከተቃጠለችው ጊደር አመድ ለረከሰው ሰው ይወስዱለታል፥ በዕቃውም ውስጥ የምንጭ ውኃ ይጨመርበታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቱናተፐ ጌሻናዉ ጹጌዳ ኡሳት ብድንፐ አማሬዳዋ አካደ፥ ኦቱዋን ዎደ፥ ፑልቶ ሃ አን ትጋ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Tunatetsaappe geeshshanaw s'uuggeedda ussatti bidintsaappe amareedawaa akkaade, otuwaan wotsaade, pultto haatsaa aan tiga; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tunida as nagarappe geeshshanaas xuugettiza ussay bidinththafe guuththara oton yegetto; xilli uttida pultto haaththi iza bolla gujjetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቱኒዳ ኣስ ናጋራፔ ጌሻናስ ጹጌቲዛ ኡሳይ ቢዲንፌ ጉራ ኦቶን ዬጌቶ፤ ጺሊ ኡቲዳ ፑልቶ ሃ ኢዛ ቦላ ጉጄቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ቱናተፈ ጌሻናዉ ፁገትዳ ኡሴ ብዱዋፐ ጉራ ኤካዳ ኦቶን የጋዳ ፑልቶ ሃ እያ ቦላ ትጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Tunatethaafe geeshshanaw xuugetida ussee biduwape guuthara ekada oton yeggada pulto haathe iya bolla tiga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለረከሰውም ሰው፣ ለማንጻት ከተቃጠለው የጊደር ዐመድ ላይ ማሰሮ ውስጥ በማድረግ በላዩ የምንጭ ውሃ ይጨምሩበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ርኲሰቱንም ለማስወገድ፥ ለኃጢአት ማስተስረያ ከተቃጠለችው ጊደር ዐመድ ጥቂት ተወስዶ በማሰሮ ውስጥ ይከተት፤ ንጹሕ የምንጭ ውሃም ይጨመርበት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቲ ርኽሰት ንምንፃህ ድማ ኻብ ሓሙዅሽቲ እታ ኽንዲ ሓጢኣት ዝተቓፀለት ዓርሒ ይውሰዱ፤ ኣብ ኣቕሓ ገይሮም ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ሓሙዅሽቲ ፅሩይ ማይ የፍስሱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዝረኸሰ ድማ ካብ ሓሙኹሽቲ እቲ ዝሐረረ መስዋእቲ ሓጢኣት ይውሰዱ፡ ኣብ ኣቕሓ ገይሮም ድማ ኣብ ልዕሊኡ ህያው ማይይ ይኽዐወሉ። |