Numbers 19:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መሮር ብሰይፊ እተቐትለ ሰብ ወይ ምዉት ሰብ ወይ ዓጽሚ ሰብ ወይ መቓብር እንተ ተንኪፉ ድማ ንሸውዓተ መዓልቲ ርኹስ ይኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሜዳም የተገደለውን ወይም የሞተውን በድን፥ ወይም የሰውን አጥንት፥ ወይም መቃብር የሚነካ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሜዳም በሰይፍ የተገደለውን ወይም የሞተውን በድን ወይም የሰውን አጥንት ወይም መቃብር የሚነካ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተንጣለለው ሜዳ በሰይፍ የተገደለውን ወይም የሞተውን በድን ወይም የሰውን ዐፅም ወይም መቃብር የሚነካ ማናቸውም ሰው ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ደምባን ማሻን ሀይቄዳ አሳ፥ ዎይ ጮ ሀይቄዳ አሃ፥ ዎይ አሳ መቀ፥ ዎይ ዱፉዋ ቦችያ ኦንነ ላፑን ጋላሳ ቱና ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay dembban mashshaan hayk'k'eedda asaa, woy c'oo hayk'k'eedda anhaa, woy asaa mek'etsaa, woy duufuwaa bochchiyaa ooninne laappun gallassaa tuna gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi wodhida asa aha gidiin woykko hargi hayqqida asa aha gidiin Karen kundi diza aha bochchidaadey woykko asa meqeth bochchidaadey laappun gallas gakkanaas tuna gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ዎዳ ኣሳ ኣሃ ጊዲን ዎይኮ ሃርጊ ሃይቂዳ ኣሳ ኣሃ ጊዲን ካሬን ኩንዲ ዲዛ ኣሃ ቦቺዳዴይ ዎይኮ ኣሳ ሜቄ ቦቺዳዴይ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ቱና ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ደንባን ሀይቅዳ አሳ አሀ ዎይኮ ሀርገትድ ሀይቅዳ አሳ አሀ ዎይኮ መቀ ዎይኮ ዱፎ ቦችያ ኦንካ ላፑን ጋላስ ጋካናዉ ቱና ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi denban hayqida asa aha woyko hargetidi hayqida asa aha woyko meqethi woyko duufo bochiya oonika laapun gallas gakanaw tuna gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሜዳ ላይ በሰይፍ የተገደለውን ወይም እንዲሁ የሞተውን ወይም ደግሞ ዐፅም ወይም መቃብር የሚነካ ማንኛውም ሰው እስከ ሰባት ቀን ድረስ የረከሰ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰው የገደለውን ወይም በሕመም የሞተውን ሰው በውጭ ወድቆ ሳለ ሬሳውን የሚነካ ሰው፥ ወይም የሰው ዐፅም፥ ወይም መቃብር የሚነካ ሰው ለሰባት ቀን የረከሰ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብ በረኻ ብሰይፊ ዝተቐትለ ወይ ብሕማም ዝሞተ ወይ ዓፅሚ ሰብ ወይ መቓብር ዝነኽአ ዅሉ፥ ሸውዓተ መዓልቲ ዝረኸሰ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መሮር ብሴፍ ንተቐትለ ወይ ንዝሞተ ወይ ዓጽሚ ሰብ ወይ መቓብር ዝተንከየ ዘበለ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ርኹስ ይኹን። |