Numbers 19:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ኣብ ድንኳን እንተ ሞተ ሕጊ እዚ እዩ፡ ናብ ድንኳን ዝኣቱ ዘበለን ኣብ ድንኳን ዘሎ ዘበለን ንሸውዓተ መዓልቲ ርኹስ ኪኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰው በቤት ውስጥ ቢሞት ሕጉ ይህ ነው፤ ወደ ቤት የሚገባ ሁሉ በቤቱም ውስጥ ያለው ሁሉ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው በድንኳን ውስጥ ቢሞት ሕጉ ይህ ነው፤ ወደ ድንኳኑ የሚገባ ሁሉ በድንኳኑም ውስጥ ያለው ሁሉ ሰባት ቀን ርኵስ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሰው በድንኳን ውስጥ ቢሞት ሕጉ ይህ ነው፤ ወደ ድንኳኑ የሚገባ ሁሉ በድንኳኑም ውስጥ ያለው ሁሉ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እት ኡራይ ዱንካንያ ግዶን ሀይቆፐ ደእያ ዎጋይ ሀዋ: ዱንካንያ ግዶ ገልያ ኦንነ፥ ቃይ ዱንካንያ ግዶን ደእያ ኡባይካ ላፑን ጋላሳ ቱና ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Itti uray dunkkaaniyaa giddon hayk'k'ooppe de'iyaa wogay hawaa: dunkkaaniyaa giddo geliyaa ooninne, k'ay dunkkaaniyaa giddon de'iyaa ubbaykka laappun gallassaa tuna gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Issaadey Gaytoteththa Dunkaaneza giddon hayqqiko polettana wogay hayssa. Izi hayqqida wode he wode heen Gaytoteththa Dunkaaneza giddon dizaadey woykko hee gede Gaytoteththa Dunkaanezan gelizaadey laappun gallas gakkanaas tuna gidi gam7o. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢሳዴይ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ሃይቂኮ ፖሌታና ዎጋይ ሃይሳ። ኢዚ ሃይቂዳ ዎዴ ሄ ዎዴ ሄን ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ዲዛዴይ ዎይኮ ሄ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ጌሊዛዴይ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ቱና ጊዲ ጋምኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አስ ዱንካንያ ግዶን ሀይቅኮ ኦና ዎጋይ ሀይሳ፤ ዱንካንያ ግዶ ገልያ ኦንካ፥ ቃስ ዱንካንያ ግዶን ደእያ ኦንካ ላፑን ጋላስ ጋካናዉ ቱና ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asi dunkaaniya giddon hayqiko oothana wogay haysa; unkaaniya giddo geliya oonika, qassi dunkaaniya giddon de7iya oonika laapun gallas gakanaw tuna gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንድ ሰው በድንኳን ውስጥ በሚሞትበት ጊዜ የሚፈጸመው ሥርዐት የሚከተለው ነው፤ ወደ ድንኳኑ የሚገባም ሆነ በዚያ ውስጥ ያለ ማንኛውም ሰው እስከ ሰባት ቀን ድረስ የረከሰ ይሆናል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው በድንኳኑ ውስጥ በሚሞትበት ጊዜ ተፈጻሚ የሚሆነው ሕግ ይህ ነው። እርሱ በሞተበት ጊዜ በዚያ ድንኳን ውስጥ ያለ ሰው ወይም ወደዚያ የሚገባ ሰው ለሰባት ቀን ያልነጻ ሆኖ ይቈያል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሰብ ኣብ ድንኳኑ እንተ ሞተ፥ እቲ ሕጊ ኸምዙይ እዩ፦ ነፍሲ ወከፍ ናብቲ ድንኳን ዝኣተወን ነፍሲ ወከፍ ኣብቲ ድንኳን ዘሎን ሸውዓተ መዓልቲ ዝረኸሰ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ኣብ ሓደ ድንኳን ምስ ዚመውት፡ እቲ ሕጊ እዚ እዩ፡ ነፍስ ወከፍ ናብቲ ድንኳን ዝአተወን ነፍሲ ወከፍ ኣብቲ ድንኳን ዘሎን ሾብዓተ መዓልቲ ርኹስ ይኹን። |