Numbers 19:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሬሳ ዝሞተ ሰብ ተንኪፉ ዘይነጽሐ፡ ንማሕደር እግዚኣብሄር የርክሶ። እታ ነፍሲ ድማ ካብ እስራኤል ክትቁረጽ ኣለዋ፤ እቲ ናይ ምፍልላይ ማይ ስለ ዘይነጸጎ፡ ርኹስ ኪኸውን እዩ። ርስሓቱ ክሳብ ሕጂ ኣብ ልዕሊኡ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሞተውን ሰው በድን የነካ ሁለመናውን ባያነጻ የእግዚአብሔርን ድንኳን ያረክሳል፤ ያ ሰው ከእስራኤል ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ በእርሱም ላይ የሚያነጻ ውኃ አልተረጨምና ርኩስ ይሆናል፤ ርኵሰቱ ገና በእርሱ ላይ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሞተውን ሰው በድን የነካ ሁለመናውን ባያጠራ የእግዚአብሔርን ማደሪያ ያረክሳል፤ ያ ሰው ከእስራኤል ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ በእርሱም ላይ የሚያነጻ ውኃ አልተረጨምና ርኩስ ይሆናል፤ ርኵሰቱ ገና በእርሱ ላይ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሞተውን ሰው በድን የነካ ማናቸውም ሰው ሁለመናውን ባያነጻ የጌታን ማደሪያ ያረክሳል፤ ያ ሰው ከእስራኤል ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ በእርሱም ላይ ከርኩሰት የሚያነጻ ውኃ አልተረጨምና ርኩስ ይሆናል፤ ርኩሰቱ ገና በእርሱ ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀይቄዳ ኡራ አሃ ቦችያ ኦንነ ባረና ጌሸናን አጎፐ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ እ ቱንሴ፤ ሄ ኡራይ እስራኤልያ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ። ቱናተፐ ጌይያ ሃይ አ ቦላን ጫጫፈትቤና ድራዉ፥ እ ቱና፤ አ ቱናተይ አ ቦላን ጋምኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hayk'k'eedda uraa anhaa bochchiyaa ooninne barena geeshshennan aggooppe, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa I tunissee; he uray Israa'eeliyaa asaa giddoppe bohetto. Tunatetsaappe geeyiyaa haatsay Aa bollan c'ac'c'afettibeenna diraw, I tuna; Aa tunatetsay Aa bollan gam"ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geeshshanaas diza haaththi iza bolla gukkontta aggida gishshas aha bochchidi bana geeshshontta asi tunida mala gam7o; hessa mala asi Gaytoteththa Dunkaaneza tunisees; hessa gishshas izi Isra7eele asaa giddofe shaaketti kichcho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌሻናስ ዲዛ ሃ ኢዛ ቦላ ጉኮንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኣሃ ቦቺዲ ባና ጌሾንታ ኣሲ ቱኒዳ ማላ ጋምኦ፤ ሄሳ ማላ ኣሲ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ቱኒሴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶፌ ሻኬቲ ኪቾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይቅዳ አሳ አሀ ቦችያ ኦንካ ባና ጌሾና እፅኮ እ ጎዳ ዱንካንያ ቱንሴስ፤ ሄ ኡራይ እስራኤለ አሳ ግዶፈ ኩረቶ። ቱናተፈ ጌሽያ ሃይ እያ ቦላ ዉርፀትቦና ግሾ እ ቱና፤ እ ቱና ግድድ ጋምኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hayqida asa aha bochiya oonika bana geeshshonna ixiko I Godaa dunkaaniya tunisees; he uray Isra7eele asaa giddofe kuretto. Tunatethaafe geeshshiya haathay iya bolla wurxetiboona gisho I tuna; I tuna gididi gam7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሞተን ሰው በድን ነክቶ ራሱን ያላነጻ ማንኛውም ሰው የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ማደሪያ ያረክሳል፤ ያም ሰው ከእስራኤል ተለይቶ ይጥፋ። የሚያነጻው ውሃ ስላልተረጨበት ርኩስ ነው፤ ከርኩሰቱም አልተላቀቀም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለማንጻት የተመደበው ውሃ በእርሱ ላይ ስላልፈሰሰ በድን ነክቶ ራሱን የማያነጻ፥ እንደ ረከሰ ይቈያል፤ እንዲህ ያለው ሰው ድንኳኑን ያረክሳል፤ ስለዚህም ከእስራኤል ሕዝብ ይለይ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሬሳ ሰብ ዝነኽአ እሞ ዘይነፅሀ፥ ንመሕደሪ እግዚኣብሄር ስለ ዘርከሰ፤ እቲ ሰብ እቱይ ካብ ህዝቢ እስራኤል ይፈለ። እቲ ማይ ምንፃህ ኣብ ልዕሊኡ ስለ ዘይተነፀጎ ርኹስ እዩ፤ ርኽሰቱ ገና ኣብ ልዕሊኡ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ዝሞተ ሰብ ምውት ስጋ ዝተንከየ ዘበለ እሞ ዘይነጽሄ፡ ንማሕበር እግዚኣብሄር ኣርከሰ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ እስራኤል ትመንቆስ። እቲ ማይ ምንጻህ ኣብ ልዕሊኡ ስለ ዘይተነጽጎ፡ ርኹስ እዩ፡ ርኽሰቱ ገና ኣብ ልዕሊኡ ኣሎ። |