Numbers 19:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሓሙኽሽቲ ላም ዚእክብ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ እሞ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኸውን። ንደቂ እስራኤልን ነቲ ኣብ መንጎኦም ዚነብር ጓናን ድማ ናይ ዘለኣለም ስርዓት ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጊ​ደ​ሪ​ቱ​ንም አመድ ያከ​ማ​ቸው ሰው ልብ​ሱን ያጥ​ባል፤ ገላ​ው​ንም ይታ​ጠ​ባል፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆ​ናል፤ ይህም ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም ለሚ​ኖር መጻ​ተኛ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሥር​ዐት ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጊደሪቱንም አመድ ያከማቸ ሰው ልብሱን ያጥባል እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸውም ለሚኖር መጻተኛ ለዘላለም ሥርዓት ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጊደሪቱንም አመድ የሰበሰበው ሰው ልብሱን ያጥባል እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸውም ለሚኖር መጻተኛ ለዘለዓለም ሥርዓት ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኡሳት ብድን ሺሼዳ አሳይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ኦማርስ ጋካናዉ እ ዎጋዳን ቱና ግዳናዋ። ሀ ዎጋይ እስራኤልያ አሳዉነ ኡንቱንቱ ግዱዋን ደእያ ሀራ ጋደ አሳዉ ላኦካ መና ዎጋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay ussatti bidintsaa shiishsheedda Asay bare mayuwaa meec'c'o; omarssi gakkanaw I wogaadan tuna gidanawaa. Ha wogay Israa'eeliyaa asawunne unttunttu gidduwaan de'iyaa hara gade asaw laa''ookka med'inaa woga gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bidinththaa shiishshidaadey ba may7o meecco; gido attiin izi omarsa wode gakkanaas tuna gidi gam7o; hayssi wogazi Isra7eele asaassinne bete yiidi istta giddon diza asaas buroppe yaana yeleta ubbaas laamettontta woga gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢዲን ሺሺዳዴይ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኦማርሳ ዎዴ ጋካናስ ቱና ጊዲ ጋምኦ፤ ሃይሲ ዎጋዚ ኢስራኤሌ ኣሳሲኔ ቤቴ ዪዲ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኣሳስ ቡሮፔ ያና ዬሌታ ኡባስ ላሜቶንታ ዎጋ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ኡሴ ብዱዋ ሺሽዳ ኡራይካ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ እ ኦማርስ ጋካናዉ ዎጋዳ ቱና ግዳና። ሀ ዎጋይ እስራኤለ አሳስነ ኤንታ ግዶን ደእያ ሀራ ደረ አሳስ መርና ዎጋ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi ussee biduwa shiishida urayka ba ma7uwa meecco; I omarsi gakanaw wogaada tuna gidana. Ha wogay Isra7eele asaasinne enta giddon de7iya hara dere asaas merinaa woga gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጊደሯን ዐመድ የሚያፈስሰውም ሰው እንደዚሁ ልብሱን ማጠብ አለበት፤ ያም ሰው እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤላውያን እንዲሁም በመካከላቸው ለሚኖሩ መጻተኞች የሚሆን ዘላለማዊ ሥርዐት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐመዱን የሰበሰበው ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ነገር ግን እስከ ማታ ያልነጻ ሆኖ ይቈያል፤ ይህ የሥርዓት መመሪያ ለእስራኤላውያንና በመካከላቸው ለሚኖሩ መጻተኞች ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ የጸና ሕግ ሆኖ ይኖራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓሙዅሽቲ እታ ዓርሒ ዝኣከበ ሰብ ድማ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኸውን። እዙይ ንደቂ እስራኤልን ኣብ ማእኸሎም ንዝነብር ጓናን፥ ንዘለኣለም ፀኒዑ ዝነብር ሕጊ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሓመኹስቲ እታ ርሒ ዝአከበ ሰብ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን። እዚ ንደቂ እስራኣኤልን ኣብ ማእከሎም ንዚነብር ጓናን ሕጊ ዘለኣለም ይኹን።