Numbers 19:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሓሙኽሽቲ ላም ዚእክብ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ እሞ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኸውን። ንደቂ እስራኤልን ነቲ ኣብ መንጎኦም ዚነብር ጓናን ድማ ናይ ዘለኣለም ስርዓት ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጊደሪቱንም አመድ ያከማቸው ሰው ልብሱን ያጥባል፤ ገላውንም ይታጠባል፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸውም ለሚኖር መጻተኛ ለዘለዓለም ሥርዐት ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጊደሪቱንም አመድ ያከማቸ ሰው ልብሱን ያጥባል እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸውም ለሚኖር መጻተኛ ለዘላለም ሥርዓት ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጊደሪቱንም አመድ የሰበሰበው ሰው ልብሱን ያጥባል እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸውም ለሚኖር መጻተኛ ለዘለዓለም ሥርዓት ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡሳት ብድን ሺሼዳ አሳይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ኦማርስ ጋካናዉ እ ዎጋዳን ቱና ግዳናዋ። ሀ ዎጋይ እስራኤልያ አሳዉነ ኡንቱንቱ ግዱዋን ደእያ ሀራ ጋደ አሳዉ ላኦካ መና ዎጋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay ussatti bidintsaa shiishsheedda Asay bare mayuwaa meec'c'o; omarssi gakkanaw I wogaadan tuna gidanawaa. Ha wogay Israa'eeliyaa asawunne unttunttu gidduwaan de'iyaa hara gade asaw laa''ookka med'inaa woga gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bidinththaa shiishshidaadey ba may7o meecco; gido attiin izi omarsa wode gakkanaas tuna gidi gam7o; hayssi wogazi Isra7eele asaassinne bete yiidi istta giddon diza asaas buroppe yaana yeleta ubbaas laamettontta woga gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢዲን ሺሺዳዴይ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኦማርሳ ዎዴ ጋካናስ ቱና ጊዲ ጋምኦ፤ ሃይሲ ዎጋዚ ኢስራኤሌ ኣሳሲኔ ቤቴ ዪዲ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኣሳስ ቡሮፔ ያና ዬሌታ ኡባስ ላሜቶንታ ዎጋ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ኡሴ ብዱዋ ሺሽዳ ኡራይካ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ እ ኦማርስ ጋካናዉ ዎጋዳ ቱና ግዳና። ሀ ዎጋይ እስራኤለ አሳስነ ኤንታ ግዶን ደእያ ሀራ ደረ አሳስ መርና ዎጋ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi ussee biduwa shiishida urayka ba ma7uwa meecco; I omarsi gakanaw wogaada tuna gidana. Ha wogay Isra7eele asaasinne enta giddon de7iya hara dere asaas merinaa woga gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጊደሯን ዐመድ የሚያፈስሰውም ሰው እንደዚሁ ልብሱን ማጠብ አለበት፤ ያም ሰው እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤላውያን እንዲሁም በመካከላቸው ለሚኖሩ መጻተኞች የሚሆን ዘላለማዊ ሥርዐት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐመዱን የሰበሰበው ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ነገር ግን እስከ ማታ ያልነጻ ሆኖ ይቈያል፤ ይህ የሥርዓት መመሪያ ለእስራኤላውያንና በመካከላቸው ለሚኖሩ መጻተኞች ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ የጸና ሕግ ሆኖ ይኖራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓሙዅሽቲ እታ ዓርሒ ዝኣከበ ሰብ ድማ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኸውን። እዙይ ንደቂ እስራኤልን ኣብ ማእኸሎም ንዝነብር ጓናን፥ ንዘለኣለም ፀኒዑ ዝነብር ሕጊ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሓመኹስቲ እታ ርሒ ዝአከበ ሰብ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን። እዚ ንደቂ እስራኣኤልን ኣብ ማእከሎም ንዚነብር ጓናን ሕጊ ዘለኣለም ይኹን። |