Numbers 18:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን ተዛረቦ፦ እንሆ፡ ካብ ኵሉ ቅዱስ ህያባት ደቂ እስራኤል፡ ኣገልግሎት መስዋእተይ ሰማይ ሂበካ ኣለኹ። ምእንቲ ቅብኣትን ንደቅኻን ከም ዘለኣለማዊ ስርዓት ሂበኩም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አሮ​ንን ተና​ገ​ረው፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “እነሆ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ለእኔ የለ​ዩ​ትን የመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ውን ቍር​ባ​ኔን ሁሉ ትጠ​ብቁ ዘንድ ለአ​ንተ ሰጥ​ቼ​ሃ​ለሁ፤ ለአ​ንተ እስ​ክ​ታ​ረጅ፥ ከአ​ን​ተም በኋላ ለል​ጆ​ችህ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕግ እን​ዲ​ሆን ሰጥ​ቼ​ሃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አሮንን ተናገረው እንዲህም አለው። እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች ለእኔ የቀደሱትን የማንሣት ቍርባኔን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ፤ ስለ መቀባትህ ለአንተና ለልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘላለም ሰጥቼሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም አሮንን ተናገረው እንዲህም አለው፦ “እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች ለእኔ የቀደሱትን እንደ ስጦታ የሚቀርበውን ቁርባኔን ሁሉ ለአንተ እንድትጠብቀው ሰጥቼሃለሁ፤ ለአንተና ለልጆችህ የክህነትህ ድርሻ እንዲሆን ለአንተ የተገባህ አድርጌ ለዘለዓለም ሰጥቼሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳይ አሮና፥ “እስራኤላቱ ታዉ እምያ ጌሻ እሞታ ኡባ ታን ነዉ እማድ። ታን ነዉ ነ ድራውነ ነ አቱማ ናናዉ ኡንቱንቱ ድራዉ መናዉ ግሻ ኦደ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Goday Aaroona, «Israa'eelatuu taw immiyaa geeshsha imotaa ubbaa taani new immaad. Taani new ne dirawunne ne attuma naanaw unttunttu diraw med'inaw gishsha ootsaade immaaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssafe guye GODAY Aaroones, «Xuugettontta coo mela taas shiiqiza yarsho ubbaa ta nees immidayssa yuushsha qoppa; hessika neessinne ne zare ubbaas gisha gidana mala tani immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኣሮኔስ፥ «ጹጌቶንታ ጮ ሜላ ታስ ሺቂዛ ያርሾ ኡባ ታ ኔስ ኢሚዳይሳ ዩሻ ቆፓ፤ ሄሲካ ኔሲኔ ኔ ዛሬ ኡባስ ጊሻ ጊዳና ማላ ታኒ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ አሮናኮ፥ “እስራኤለ አሳይ ታዉ እምያ ጌሻ እሞታ ኡባ ታ ነዉ እማስ። ታኒ ነዉነ ነ አደ ናይታስ መርና ግሾ ኦዳ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Aaronako, “Isra7eele asay taw immiya geeshsha imota ubbaa ta new immas. Taani newunne ne adde naytas merinaa gisho oothada immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) አሮንን እንዲህ አለው፤ “ለእኔ በሚቀርበው መባ ላይ ኀላፊነትን የሰጠሁህ እኔው ራሴ ነኝ፤ እስራኤላውያን የሚያቀርቡልኝም የተቀደሰ መባ ሁሉ ለአንተና ለልጆችህ መደበኛ ድርሻችሁ እንዲሆን ሰጥቻችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር አሮንን እንዲህ አለው፦ “ለእኔ የሚቀርበውን የማይቃጠለውን ልዩ መባ ሁሉ ለአንተ የሰጠሁህ መሆኑን አስታውስ፤ እርሱ ለዘለዓለም ለአንተና ለዘሮችህ ሁሉ ድርሻ እንዲሆን ሰጥቻችኋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን ከምዙይ በሎ፦ “ኣነ ኣብ ልዕሊ እቲ ናባይ ዝቐርብ መስዋእቲ ስልጣን ሂበካ ኣለኹ። ኵሉ እቲ ደቂ እስራኤል ዘቕርቡለይ ቅዱስ መስዋእቲ ኸም ብፅሒትኩም ገይረ ንኣኻን ንደቅኻን ሂበኩም ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን ተዛረቦ፡ እንሆ ኣነ ሓለዋ እቲ ዚልዐል መስዋእተይ፡ እቲ ናይ ደቂ እስራኤል እተቐደሰ ኹሉ ነገር ክትሕሉ ሂበካ ኣሎኹ፡ ንኣኻ ብምቅባእ መሰል ዘለኣለም ገይረ ንደቅኻ ሂበዮ ኣሎኹ።