Numbers 18:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ ንኣሕዋትካ ሌዋውያን ካብ ማእከል ደቂ እስራኤል ወሲደዮም ኣለኹ። ንኣኻትኩም ድማ ኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ ክትፍጽሙ ንእግዚኣብሄር ህያብ ኰይኖም ተዋሂቦምኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም፦ እነሆ፥ ሌዋ​ው​ያ​ንን ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁን ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መካ​ከል ወስ​ጄ​አ​ለሁ፤ የም​ስ​ክ​ሩን ድን​ኳን አገ​ል​ግ​ሎት ያደ​ርጉ ዘንድ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ሰጡ ስጦ​ታ​ዎች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም፥ እነሆ፥ ሌዋውያንን ወንድሞቻችሁን ከእስራኤል ልጆች መካከል ወስጄአለሁ፤ የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት ያደርጉ ዘንድ ለእግዚአብሔር የተሰጡ ለእናንተ ስጦታ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፥ እነሆ፥ ሌዋውያንን ወንድሞቻችሁን ከእስራኤል ልጆች መካከል ወስጄአለሁ፤ የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት እንዲሠሩ ለጌታ የተሰጡ ለእናንተ ስጦታ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዋቱዋ ህንተ ዳቦቱዋ እስራኤላቱዋ ግዶፐ ታን ታ ሁጲያዉ ዶራድ። ኡንቱንቱ ጋከትያ ዱንካንያ ኦሱዋ ኦናዉ ህንተንቶ እሙዋዳን እማደ፥ መና ጎዳዉ ዱማያድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewatuwaa hintte dabbotuwaa Israa'eelatuwaa giddoppe taani ta huup'iyaw dooraad. Unttunttu Gaketiyaa Dunkkaaniyaa oosuwaa ootsanaw hinttenttoo imuwaadan immaade, Med'inaa Godaw dummayaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte bagga gidida Lewe zarkketa Isra7eele asaa garsafe inttes doorida imota histta immiday tana; isttika Gaytoteththa Dunkaaneza giddon baas imettida ooso ooththana mala taas dummatidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ባጋ ጊዲዳ ሌዌ ዛርኬታ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳፌ ኢንቴስ ዶሪዳ ኢሞታ ሂስታ ኢሚዳይ ታና፤ ኢስቲካ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ባስ ኢሜቲዳ ኦሶ ኦና ማላ ታስ ዱማቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወታ፥ ህንተ ዳቦታ፥ እስራኤለ አሳ ግዶፈ ታ ዶራስ። ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያ ኦሱዋ ኦና መላ ታኒ ኤንታ ታዉ ዱማያስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leeweta, hinte dabbota, Isra7eele asaa giddofe ta dooras. Enti geeshsha dunkaaniya oosuwa oothana mela taani enta taw dummayas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእስራኤላውያን መካከል ወገኖቻችሁን ሌዋውያንን ለእናንተ ስጦታ አድርጌ እኔ ራሴ መርጫቸዋለሁ፤ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የሚከናወነውን ሥራ ሁሉ እንዲሠሩ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጡ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘመዶቻችሁን ሌዋውያንን ከእስራኤላውያን መካከል የመረጥኩና ለእናንተም ስጦታ አድርጌ የመደብኩ እኔ ነኝ፤ እነርሱ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የተመደቡበትን ተግባር ያከናውኑ ዘንድ ለእኔ የተለዩ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ኣነ ነሕዋትኩም ሌዋውያን ካብ ማእኸል ደቂ እስራኤል ሓርየ፤ ንኣኻትኩም ዝሃብኩኹም ውህብቶ እዮም። ንሳቶም ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ከገልግሉ ንኣይ ዝተወፈዩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኣነ ነሕዋትኩም ሌዋውያን ካብ ማእከል ደቂ እስራኤል ወሰድክዎም፡ ንኣኻትኩም እተዋህቡ ህያብ እዮም፡ ንሳቶም ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ንእግዚኣብሄር ተወፈዩ።