Numbers 18:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደጊም ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ቍጥዓ ምእንቲ ኸይወርድ፡ ኣገልግሎት መቕደስን ኣገልግሎት መሰውእን ሓልዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ገና በእስራኤል ልጆች ላይ ቍጣ እንዳይሆንባቸው እናንተ የመቅደሱንና የመሠዊያውን ሕግ ጠብቁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ገና በእስራኤል ልጆች ላይ ቍጣ እንዳይሆንባቸው እናንተ መቅደሱንና መሠዊያውን ጠብቁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጭራሽ ዳግመኛ በእስራኤል ልጆች ላይ ቁጣ እንዳይሆንባቸው እናንተ ራሳችሁ የመቅደሱንና የመሠዊያውን ግዴታዎች ፈጽሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኤንዋ እስራኤላቱዋ ቦላ ሀንቁ ዎና ማላ፥ ጌሻ ሳኣነ ያርሽያ ሳኣ ኦሱዋ ኦተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"entsuwaa Israa'eelatuwaa bolla hank'k'uu wod'd'enna mala, geeshsha sa'aanne yarshshiyaa sa'aa oosuwaa ootsite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ta hanqoy qasseka Isra7eele asaa bolla qonccontta mala geeshshasozaninne yarsho yarshizasozan oosettiza oosoza alaafeteth polanayti inttenanne intte nayta xalla. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታ ሃንቆይ ቃሴካ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ቆንጮንታ ማላ ጌሻሶዛኒኔ ያርሾ ያርሺዛሶዛን ኦሴቲዛ ኦሶዛ ኣላፌቴ ፖላናይቲ ኢንቴናኔ ኢንቴ ናይታ ጻላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛሪድ እስራኤለ አሳ ቦላ ሀንቆይ ዎና መላ ጌሻ ዱንካንያንነ ያርሾ በሳን ኦሰትያ ኦሱዋ ህንተ ፃላላ ኦተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zaaridi Isra7eele asaa bolla hanqoy wodhonna mela geeshsha dunkaaniyaninne yarsho bessan oosetiya oosuwa hinte xalaala oothite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በእስራኤላውያን ላይ ዳግም ቍጣ እንዳይደርስባቸው የመቅደሱና የመሠዊያው እንክብካቤ ኀላፊነት የሚመለከተው እናንተን ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቊጣዬ በእስራኤል ሕዝብ ላይ እንደገና እንዳይገለጥ በተቀደሰው ስፍራና በመሠዊያው ላይ ያለውን የአገልግሎት ኀላፊነት የምትፈጽሙት እናንተና ልጆቻችሁ ብቻ ናችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ቍጥዓይ ተመሊሱ ናብ ህዝቢ እስራኤል ከይመፅእ ንስኻትኩም ኣብ መቕደስን ኣብ መሰውእን ሓለፍቲ ዄንኩም ኣገልግሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ መሊሱ ኹራ ናብ ደቂ እስራኤል ምእንቲ ኸይመጽእሲ፡ ንስኻትኩም ሓለዋ መሰውእን ሓልው። |