Numbers 18:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደጊም ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ቍጥዓ ምእንቲ ኸይወርድ፡ ኣገልግሎት መቕደስን ኣገልግሎት መሰውእን ሓልዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ገና በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ላይ ቍጣ እን​ዳ​ይ​ሆ​ን​ባ​ቸው እና​ንተ የመ​ቅ​ደ​ሱ​ንና የመ​ሠ​ዊ​ያ​ውን ሕግ ጠብቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ገና በእስራኤል ልጆች ላይ ቍጣ እንዳይሆንባቸው እናንተ መቅደሱንና መሠዊያውን ጠብቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጭራሽ ዳግመኛ በእስራኤል ልጆች ላይ ቁጣ እንዳይሆንባቸው እናንተ ራሳችሁ የመቅደሱንና የመሠዊያውን ግዴታዎች ፈጽሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኤንዋ እስራኤላቱዋ ቦላ ሀንቁ ዎና ማላ፥ ጌሻ ሳኣነ ያርሽያ ሳኣ ኦሱዋ ኦተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"entsuwaa Israa'eelatuwaa bolla hank'k'uu wod'd'enna mala, geeshsha sa'aanne yarshshiyaa sa'aa oosuwaa ootsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta hanqoy qasseka Isra7eele asaa bolla qonccontta mala geeshshasozaninne yarsho yarshizasozan oosettiza oosoza alaafeteth polanayti inttenanne intte nayta xalla.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ሃንቆይ ቃሴካ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ቆንጮንታ ማላ ጌሻሶዛኒኔ ያርሾ ያርሺዛሶዛን ኦሴቲዛ ኦሶዛ ኣላፌቴ ፖላናይቲ ኢንቴናኔ ኢንቴ ናይታ ጻላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዛሪድ እስራኤለ አሳ ቦላ ሀንቆይ ዎና መላ ጌሻ ዱንካንያንነ ያርሾ በሳን ኦሰትያ ኦሱዋ ህንተ ፃላላ ኦተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Zaaridi Isra7eele asaa bolla hanqoy wodhonna mela geeshsha dunkaaniyaninne yarsho bessan oosetiya oosuwa hinte xalaala oothite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በእስራኤላውያን ላይ ዳግም ቍጣ እንዳይደርስባቸው የመቅደሱና የመሠዊያው እንክብካቤ ኀላፊነት የሚመለከተው እናንተን ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቊጣዬ በእስራኤል ሕዝብ ላይ እንደገና እንዳይገለጥ በተቀደሰው ስፍራና በመሠዊያው ላይ ያለውን የአገልግሎት ኀላፊነት የምትፈጽሙት እናንተና ልጆቻችሁ ብቻ ናችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ቍጥዓይ ተመሊሱ ናብ ህዝቢ እስራኤል ከይመፅእ ንስኻትኩም ኣብ መቕደስን ኣብ መሰውእን ሓለፍቲ ዄንኩም ኣገልግሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ድማ መሊሱ ኹራ ናብ ደቂ እስራኤል ምእንቲ ኸይመጽእሲ፡ ንስኻትኩም ሓለዋ መሰውእን ሓልው።