Numbers 18:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ ዕዮ ኣገልግሎት እቲ ድንኳን ከኣ ምሳኻትኩምን ኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ ኪሕልዉን ይግባእ፤ ጓና ድማ ናባኻትኩም ከይመጸኩም ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ከእ​ና​ንተ ጋር በአ​ን​ድ​ነት ይሁኑ፤ ለድ​ን​ኳ​ኑም አገ​ል​ግ​ሎት ሁሉ የም​ስ​ክ​ሩን ድን​ኳን ሕግ ይጠ​ብቁ፤ ከባ​ዕድ ወገን የሆነ ሰው ወደ አንተ አይ​ቅ​ረብ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ከእናንተ ጋር በአንድነት ይሁኑ፥ ለድንኳኑም አገልግሎት ሁሉ የመገናኛውን ድንኳን ይጠብቁ፤ ሌላም ሰው ወደ እናንተ አይቅረብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ከእናንተ ጋር በአንድነት ይሁኑ፥ ለድንኳኑም አገልግሎት ሁሉ የመገናኛውን ድንኳን ግዴታዎች ይፈጽሙ፤ ሌላም ሰው ወደ እናንተ አይቅረብ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ህንተናና እትፐ ግድኖ፤ ጋከትያ ዱንካንያን ደእያ ኦሶ ኡባ ኦኖ። ሌዋቱዋፐ አትና፥ ሀራ ኡራይ ኦንነ ህንተኮ ሺቆፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu hinttenana ittippe gidino; Gaketiyaa Dunkkaaniyaan de'iyaa ooso ubbaa ootsino. Leewatuwaappe attina, hara uray ooninne hinttekko shiik'oppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ubba wode inttenara issife oosonne Gaytoteththa Dunkaaneza giddon isttas imettida ooso ubbaa ba alaafeteththan polanaas bessees; gido attiin Lewe qommo gidontta ay asikka ooththanaas intteko shiiqoppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኡባ ዎዴ ኢንቴናራ ኢሲፌ ኦሶኔ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ኢስታስ ኢሜቲዳ ኦሶ ኡባ ባ ኣላፌቴን ፖላናስ ቤሴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሌዌ ቆሞ ጊዶንታ ኣይ ኣሲካ ኦናስ ኢንቴኮ ሺቆፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ህንተራ እስፈ ግድድ ጌሻ ዱንካንያን ደእያ ኦሶ ኡባ ኦ። ሽን ሌወታፐ አትሽን፥ ሀራ አስ ኦንካ ህንተ ደእያ በሳ ሺቆፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti hintera issife gididi geeshsha Dunkaaniyan de7iya ooso ubbaa ootho. Shin Leewetape attishin, hara asi oonika hinte de7iya bessaa shiiqopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም የመገናኛውን ድንኳን ለመንከባከብ ማለትም በድንኳኑ ውስጥ የሚሠራውን ሥራ ሁሉ ኀላፊነት በመውሰድ አብረዋችሁ ይሁኑ፤ ከዚህ በተረፈ ግን እናንተ ወዳላችሁበት ማንም ሰው አይጠጋ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ዘወትር ከእናንተ ጋር መሥራትና በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ስለ ተሰጣቸው አገልግሎት ሁሉ ኀላፊነታቸውን መፈጸም አለባቸው፤ ነገር ግን ሌዋዊ ያልሆነ ማንኛውም ሰው ለመሥራት ወደ እናንተ መቅረብ የለበትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኵሉ ኣገልግሎት ድንኳን ምሳኻ ዀይኖም፥ ንመራኸቢ ድንኳን ይሓልዉ፤ ካልእ ሰብ ግና ናባኻትኩም ኣይቕረብ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ኩሉ ኣገልግሎት ድንኳን ምሳኻ ኸይኖም ኣብ ሓለዋ ድንኳን ምርኻብ ይሓልው፡ ጓና ግና ኣይቕረብኩም።