Numbers 18:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ንገሮም፦ እቲ ዝበለጸ ካብኡ እንተ ወሲድኩም፡ ንሌዋውያን ከም ምህርቲ መሕረሲን ከም ምህርቲ መጽረዪ ወይንን ይቝጸር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ትላቸዋለህ፦ ከእርሱ ከመጀመሪያው በለያችሁ ጊዜ እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ለሌዋውያን ይቈጠርላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ትላቸዋለህ። ከእርሱ የተመረጠውን ባነሣችሁ ጊዜ እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ለሌዋውያን ይቈጠራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ እነርሱን እንዲህ ትላቸዋለህ፦ ‘ከእርሱ የተመረጠውን ባቀረባችሁ ጊዜ ከአውድማው እህልና ከወይን መጭመቂያው እንደ ተገኘ ምርት ለሌዋውያን ይቈጠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቃይ ኔን ሌዋቱዋ፥ ‘ኡባፐ ሎኦ እሙዋ ህንተ እሜዳዋፐ ጉይያን፥ አቴዳዌ ህንተንቶ ካ ቡክያ ኡዱማ ካዳንነ ጉምእያ ዎይንያ አይፍያዳን ፓይደታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «K'ay neeni Leewatuwaa, ‹Ubbaappe lo"o imuwaa hintte immeeddawaappe guyyiyaan, atteedawe hinttenttoo katsaa bukkiyaa uddumaa katsaadaaninne gum"iyaa woyniyaa ayifiyaadan paydetana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Goshshanchchay kaththa ayfeppenne woyne ushshafe doorettidayssa taas immidi attidayssa baas ekkiza mala intteka doorettidayssa taas immidi attidayssa inttes ekkite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ጎሻንቻይ ካ ኣይፌፔኔ ዎይኔ ኡሻፌ ዶሬቲዳይሳ ታስ ኢሚዲ ኣቲዳይሳ ባስ ኤኪዛ ማላ ኢንቴካ ዶሬቲዳይሳ ታስ ኢሚዲ ኣቲዳይሳ ኢንቴስ ኤኪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ሎኦ እሙዋ ህንተ እምያ ዎደ አትዳይስ ህንተዉ ቡከትያ ዉዱማ ካዳነ ጉምኤትያ ዎይንያዳ ታይበታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe lo77o imuwa hinte immiya wode attidaysi hintew buketiya wudumma kathaadanne gum7etiya woyniyada taybetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሌዋውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘ምርጥ የሆነውን ክፍል በምታቀርቡበት ጊዜ፣ እንደ ዐውድማ ምርት ወይም እንደ ወይን መጭመቂያ ውጤት ሆኖ ይቈጠርላችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምርጥ የሆነውን ነገር በምትሰጡበት ጊዜ ገበሬ መባውን ከሰጠ በኋላ የተረፈውን ለራሱ እንደሚያስቀር እናንተም የተረፈውን ለራሳችሁ ታስቀራላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በሎም፦ ካብኡ እቲ ዝበለፀ ምስ ኣቕረብኩም፥ ንሌዋውያን ከምቲ እቶት ዓውድን ከም እቶት መፅመቝን ይቝፀረሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሎም ድማ፡ እቲ ዝበለጸ ኻብኡ ምስ እተቕርቡ፡ ንሌዋውያን ከምቲ እቶት ዓውድን ከም እቶት መጽሙቕን ይቑጸረሎም። |