Numbers 18:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ንገሮም፦ እቲ ዝበለጸ ካብኡ እንተ ወሲድኩም፡ ንሌዋውያን ከም ምህርቲ መሕረሲን ከም ምህርቲ መጽረዪ ወይንን ይቝጸር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ትላ​ቸ​ዋ​ለህ፦ ከእ​ርሱ ከመ​ጀ​መ​ሪ​ያው በለ​ያ​ችሁ ጊዜ እንደ አው​ድ​ማው እህ​ልና እንደ ወይን መጭ​መ​ቂ​ያው ፍሬ ለሌ​ዋ​ው​ያን ይቈ​ጠ​ር​ላ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ትላቸዋለህ። ከእርሱ የተመረጠውን ባነሣችሁ ጊዜ እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ለሌዋውያን ይቈጠራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ እነርሱን እንዲህ ትላቸዋለህ፦ ‘ከእርሱ የተመረጠውን ባቀረባችሁ ጊዜ ከአውድማው እህልና ከወይን መጭመቂያው እንደ ተገኘ ምርት ለሌዋውያን ይቈጠራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቃይ ኔን ሌዋቱዋ፥ ‘ኡባፐ ሎኦ እሙዋ ህንተ እሜዳዋፐ ጉይያን፥ አቴዳዌ ህንተንቶ ካ ቡክያ ኡዱማ ካዳንነ ጉምእያ ዎይንያ አይፍያዳን ፓይደታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «K'ay neeni Leewatuwaa, ‹Ubbaappe lo"o imuwaa hintte immeeddawaappe guyyiyaan, atteedawe hinttenttoo katsaa bukkiyaa uddumaa katsaadaaninne gum"iyaa woyniyaa ayifiyaadan paydetana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Goshshanchchay kaththa ayfeppenne woyne ushshafe doorettidayssa taas immidi attidayssa baas ekkiza mala intteka doorettidayssa taas immidi attidayssa inttes ekkite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ጎሻንቻይ ካ ኣይፌፔኔ ዎይኔ ኡሻፌ ዶሬቲዳይሳ ታስ ኢሚዲ ኣቲዳይሳ ባስ ኤኪዛ ማላ ኢንቴካ ዶሬቲዳይሳ ታስ ኢሚዲ ኣቲዳይሳ ኢንቴስ ኤኪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ሎኦ እሙዋ ህንተ እምያ ዎደ አትዳይስ ህንተዉ ቡከትያ ዉዱማ ካዳነ ጉምኤትያ ዎይንያዳ ታይበታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe lo77o imuwa hinte immiya wode attidaysi hintew buketiya wudumma kathaadanne gum7etiya woyniyada taybetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሌዋውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘ምርጥ የሆነውን ክፍል በምታቀርቡበት ጊዜ፣ እንደ ዐውድማ ምርት ወይም እንደ ወይን መጭመቂያ ውጤት ሆኖ ይቈጠርላችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምርጥ የሆነውን ነገር በምትሰጡበት ጊዜ ገበሬ መባውን ከሰጠ በኋላ የተረፈውን ለራሱ እንደሚያስቀር እናንተም የተረፈውን ለራሳችሁ ታስቀራላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በሎም፦ ካብኡ እቲ ዝበለፀ ምስ ኣቕረብኩም፥ ንሌዋውያን ከምቲ እቶት ዓውድን ከም እቶት መፅመቝን ይቝፀረሎም።
Amharic Tigrinya 2011 በሎም ድማ፡ እቲ ዝበለጸ ኻብኡ ምስ እተቕርቡ፡ ንሌዋውያን ከምቲ እቶት ዓውድን ከም እቶት መጽሙቕን ይቑጸረሎም።