Numbers 18:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣገልግሎትኩምን ንኣገልግሎት ብዘሎ ማሕደርን ድማ ይሕልዉ። ንሳቶም ግና ናብ ኣቕሑ መቕደስን መሰውእን ኣይቀርቡን እዮም፣ ምእንቲ ከይሞቱ፣ ንስኻትኩምውን ኣይትሞቱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ትእዛዝህን የድንኳኑንም ሕግ ይጠብቁ፤ ነገር ግን እንዳይሞቱ፥ እናንተም ደግሞ ከእነርሱ ጋር እንዳትሞቱ፥ እነርሱ ወደ መቅደሱ ዕቃና ወደ መሠዊያው አይቅረቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ትእዛዝህን የድንኳኑንም ሁሉ አገግሎት ይጠብቁ፤ ነገር ግን እንዳይሞቱ፥ እናንተም ደግሞ ከእነርሱ ጋር እንዳትሞቱ፥ እነርሱ ወደ መቅደሱ ዕቃና ወደ መሠዊያው አይቅረቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ትእዛዝህን የድንኳኑንም ሁሉ አገልግሎት ግዴታ ይፈጽሙ፤ ነገር ግን እንዳይሞቱ፥ እናንተም ደግሞ ከእነርሱ ጋር እንዳትሞቱ፥ እነርሱ ወደ መቅደሱ ዕቃና ወደ መሠዊያው አይቅረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ህንተፐ ጋርሳና ዱንካንያ ኦሶ ኡባ ኦኖ፤ ሽን ኡንቱንቱካ ህንተካ እትፐ ሀይቀናዳን፥ ኡንቱንቱ ጌሻ ሳኣ ሚሻኮነ ያርሽያ ሳኮ ሺቆፕኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu hintteppe garssana Dunkkaaniyaa ooso ubbaa ootsino; shin unttunttukka hinttekka ittippe hayk'k'ennaadan, unttunttu geeshsha sa'aa miishshaakkonne yarshshiyaa saakko shiik'oppino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ne alaafeteththa garsan dishe Gaytoteththa Dunkaaneza ooso ooththetto; gido attiin geeshshasozan go7ettiza miishshatakko yarsho yarshizaso shiiqopetto; hee shiiqizaa gidikko neninne isttika issi bolla hayqqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኔ ኣላፌቴ ጋርሳን ዲሼ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ኦሶ ኦቶ፤ ጊዶ ኣቲን ጌሻሶዛን ጎኤቲዛ ሚሻታኮ ያርሾ ያርሺዛሶ ሺቆፔቶ፤ ሄ ሺቂዛ ጊዲኮ ኔኒኔ ኢስቲካ ኢሲ ቦላ ሃይቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ህንተፈ ጋርሳን ጌሻ ዱንካንያ ኦሶ ኡባ ኦና፤ ሽን ኤንትካ ህንተካ ሀይቆና መላ ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያ ሚሽያኮነ ያርሾ በሳኮ ሺቆፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti hintefe garsan geeshsha dunkaaniya ooso ubbaa oothonna; shin entika hinteka hayqonna mela enti geeshsha dunkaaniya miishiyakonne yarsho bessaako shiiqopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም በአንተ ኀላፊነት ሥር ሆነው የድንኳኑን አገልግሎት በሙሉ ያከናውኑ፤ ይሁን እንጂ ወደ መቅደሱ ዕቃዎችም ሆነ ወደ መሠዊያው አይጠጉ፤ ከተጠጉ ግን እነርሱም አንተም ትሞታላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም እናንተን የመርዳት ተግባራቸውን እያከናወኑ ድንኳኑንም የመንከባከብ ኀላፊነት ይወስዳሉ፤ ይሁን እንጂ በተቀደሰው ስፍራና በመሠዊያው ላይ ያሉትን ንዋያተ ቅድሳት መንካት አይኖርባቸውም፤ ነክተው ቢገኙ ግን እነርሱም እናንተም በአንድነት ትሞታላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ንኣኻን ነቲ ድንኳንን የገልግሉ፤ ንሳቶምን ንስኻትኩምን ምእንቲ ኸይትሞቱ ግና፥ ናብ ኣቑሑ መቕደስን ናብ መሰውእን ኣይቕረቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ሓለዋኻን ሓለዋ ኹሉ ድንኳንን ይሐልው፡ ንሳቶምን ንስኻትኩምን ምእንቲ ኸይትሞቱ፡ ናብ ኣቓሑ መቕደስን ናብ መሰውእን ጥራይ ኣቕረቡ። |