Numbers 18:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ መስዋእትኹም ድማ ከም ስርናይ መሕረዲን ከም ምልኣት መጽረዪ ወይንን ኰይኑ ይቝጸረልኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መባችሁም እንደ እህል ዐውድማው ስንዴና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ይቈጠርላችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የማንሣት ቍርባናችሁም እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ይቈጠርላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ስጦታ የምታቀርቡት ቁርባናችሁም እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ሙላት ይቈጠርላችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ እሙ ህንተንቶ ካ ቡክያ ኡዱማ ካዳንነ ጉምእያ ዎይንያ አይፍያዳን ፓይደቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte imuu hinttenttoo katsaa bukkiyaa uddumaa katsaadaaninne gum"iyaa woyniyaa ayifiyaadan paydettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessi he dumma yarshozi issi goshshanchchay kaththa xeera woykko woyne ushshu asraata immiza mala gidi inttes qoodettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲ ሄ ዱማ ያርሾዚ ኢሲ ጎሻንቻይ ካ ጼራ ዎይኮ ዎይኔ ኡሹ ኣስራታ ኢሚዛ ማላ ጊዲ ኢንቴስ ቆዴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ እሞይ ዉዱማፈ ሺቅዳ ካዳ ዎይኮ ጉምእያ በሳፈ ሀእ ከይዳ ዎይነዳ ህንተዉ ታይበታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte imoy wudummafe shiiqida kathada woyko gum7iya bessaafe ha77i keyida woyneda hintew taybetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቍርባናችሁም ከዐውድማ እንደ ገባ እህል ወይም ከመጭመቂያ እንደ ወጣ ወይን ሆኖ ይቈጠርላችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ልዩ መባ አንድ ገበሬ ከአዲስ እህል ወይም የወይን ጠጅ ዐሥራት አውጥቶ እንደሚሰጠው ዐይነት ሆኖ ይቈጠርላችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ዝለዓል መስዋእትኹም ድማ ኸምቲ ሓረስታይ ካብ ዓውዱ ዘቕርቦ ስርናይን ካብ መፅመቚ ወይኑ ዘቕርቦ ወይንን ክቝፀረልኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ዚልዐል መስዋእትኹም ድማ ከም ስርናይ ካብ ዓውዲ፡ ከም ወሓዚ ኻብ መጽሙቕ ይቑጸረልኩም። |