Numbers 18:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ መስዋእትኹም ድማ ከም ስርናይ መሕረዲን ከም ምልኣት መጽረዪ ወይንን ኰይኑ ይቝጸረልኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መባ​ች​ሁም እንደ እህል ዐው​ድ​ማው ስን​ዴና እንደ ወይን መጭ​መ​ቂ​ያው ፍሬ ይቈ​ጠ​ር​ላ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማንሣት ቍርባናችሁም እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ይቈጠርላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ ስጦታ የምታቀርቡት ቁርባናችሁም እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ሙላት ይቈጠርላችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ እሙ ህንተንቶ ካ ቡክያ ኡዱማ ካዳንነ ጉምእያ ዎይንያ አይፍያዳን ፓይደቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte imuu hinttenttoo katsaa bukkiyaa uddumaa katsaadaaninne gum"iyaa woyniyaa ayifiyaadan paydettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessi he dumma yarshozi issi goshshanchchay kaththa xeera woykko woyne ushshu asraata immiza mala gidi inttes qoodettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲ ሄ ዱማ ያርሾዚ ኢሲ ጎሻንቻይ ካ ጼራ ዎይኮ ዎይኔ ኡሹ ኣስራታ ኢሚዛ ማላ ጊዲ ኢንቴስ ቆዴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ እሞይ ዉዱማፈ ሺቅዳ ካዳ ዎይኮ ጉምእያ በሳፈ ሀእ ከይዳ ዎይነዳ ህንተዉ ታይበታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte imoy wudummafe shiiqida kathada woyko gum7iya bessaafe ha77i keyida woyneda hintew taybetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቍርባናችሁም ከዐውድማ እንደ ገባ እህል ወይም ከመጭመቂያ እንደ ወጣ ወይን ሆኖ ይቈጠርላችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ልዩ መባ አንድ ገበሬ ከአዲስ እህል ወይም የወይን ጠጅ ዐሥራት አውጥቶ እንደሚሰጠው ዐይነት ሆኖ ይቈጠርላችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዝለዓል መስዋእትኹም ድማ ኸምቲ ሓረስታይ ካብ ዓውዱ ዘቕርቦ ስርናይን ካብ መፅመቚ ወይኑ ዘቕርቦ ወይንን ክቝፀረልኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ዚልዐል መስዋእትኹም ድማ ከም ስርናይ ካብ ዓውዲ፡ ከም ወሓዚ ኻብ መጽሙቕ ይቑጸረልኩም።