Numbers 18:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንሌዋውያን ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ካብ ደቂ እስራኤል እቲ ካባታቶም ዝሃብኩኹም ዕሽር ከም ርስትኹም እንተ ወሲድኩም፡ ካብኡ ዓስራይ ክፋል ዕሽር መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለሌ​ዋ​ው​ያን እን​ዲህ ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከእ​ና​ንተ ርስት አድ​ርጌ የሰ​ጠ​ኋ​ች​ሁን ዐሥ​ራት በተ​ቀ​በ​ላ​ችሁ ጊዜ፥ እና​ን​ተ​ም​ከ​እ​ርሱ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መባ አድ​ር​ጋ​ችሁ የዐ​ሥ​ራት ዐሥ​ራት ታቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሌዋውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ከእስራኤል ልጆች ለእናንተ ርስት አድርጌ የሰጠኋችሁን አሥራት በተቀበላችሁ ጊዜ፥ ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን የአሥራት አሥራት ታቀርባላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለሌዋውያን ተናገር እነርሱንም እንዲህ በላቸው፦ ‘ከእስራኤል ልጆች ለእናንተ ርስት አድርጌ የሰጠኋችሁን አሥራት በተቀበላችሁ ጊዜ፥ ከእርሱ ለጌታ ለስጦታ የሚቀርበውን ቁርባን የአሥራት አሥራት ታቀርባላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔን ሌዋቱዋ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ታን ህንተንቶ ላታዳን እሜዳ አስራታ ህንተ እስራኤልያ አሳፐ አክያ ዎደ፥ ህንተ ሄ አስራታፐ አስራታ መና ጎዳዉ እምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neeni Leewatuwaa hawaadan yaaga; ‹Taani hinttenttoo laataadan immeedda asiraataa hintte Israa'eeliyaa asaappe akkiyaa wode, hintte he asiraataappe asiraataa Med'inaa Godaw immite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neni Lewetas, ‹GODAY inttes gisha histti immiza asraata intte Isra7eele asaa kusheppe ekkishe intteka intte baggara he intte ekkidayssafe asraata kessidi GODAAS dumma yarsho histti shiishshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒ ሌዌታስ፥ ‹ጎዳይ ኢንቴስ ጊሻ ሂስቲ ኢሚዛ ኣስራታ ኢንቴ ኢስራኤሌ ኣሳ ኩሼፔ ኤኪሼ ኢንቴካ ኢንቴ ባጋራ ሄ ኢንቴ ኤኪዳይሳፌ ኣስራታ ኬሲዲ ጎዳስ ዱማ ያርሾ ሂስቲ ሺሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኔኒ ሌወታኮ ሀይሳዳ ያጋ፤ ታኒ ህንተዉ ላታ ኦዳ እምዳ አስራታ ህንተ እስራኤለ አሳፐ ኤክያ ዎደ ህንተ ሄ አስራታፐ አስራታ ጎዳስ እምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neeni Leewetako haysada yaaga; taani hintew laata oothada immida asraata hinte Isra7eele asaape ekiya wode hinte he asraatape asraata Godaas immite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሌዋውያንን ተናገራቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘ርስት አድርጌ የምሰጣችሁን ዐሥራት ከእስራኤላውያን በምትቀበሉበት ጊዜ፣ እናንተም ካገኛችሁት ላይ አንድ ዐሥረኛ በማውጣት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መባ አድጋችሁ ታቀርባላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለሌዋውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘እግዚአብሔር ድርሻችሁ አድርጎ የሚሰጣችሁን ዐሥራት ከእስራኤላውያን በምትቀበሉበት ጊዜ፥ እናንተም በበኩላችሁ ከዚያው ከተቀበላችሁት የዐሥራት ዐሥራት በማውጣት ለእግዚአብሔር ልዩ መባ አድርጋችሁ አቅርቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሌዋውያን ከምዙይ በሎም፦ ካብ ደቂ እስራኤል እቲ ኸም ርስትኹም ገይረ ዝሃብኩኹም ዓስራት ምስ ወሰድኩም፥ ካብኡ ንእግዚኣብሄር ዝለዓል ፍሉይ መስዋእቲ ጌርኩም፥ ካብቲ ዓስራት፥ ዓስራት ኣቕርቡለይ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሌዋውያን ተዛረቦም በሎም ከአ፡ እቲ ኻባታቶም ከም ርስትኹም ገይረ ዝህበኩኹም ጎሽር ካብ ደቂ እስራኤል ምስ እትወስዱ ካባኡ ንእግዚኣብሄር ዚልዐል መስዋኣቲ፡ ካብቲ ዕሽርሲ ዕሽር ኣቕርቡ።