Numbers 18:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዕሽር ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ዜምጽእዎ ግና፡ ንሌዋውያን ኪወርስዎ ሂበዮም። ስለዚ ድማ ከምዚ በልክዎም፦ ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤል ርስቲ ኣይክህልዎምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእግዚአብሔር መባ አድርገው የሚለዩትን የእስራኤልን ልጆች ዐሥራት ለሌዋውያን ርስት አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ፤ ስለዚህ፦ በእስራኤል ልጆች መካከል ርስት አትወርሱም አልኋቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን የሚያቀርቡትን የእስራኤልን ልጆች አሥራት ለሌዋውያን ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ፤ ስለዚህ። በእስራኤል ልጆች መካከል ርስት አይወርሱም አልኋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌታ እንደ ስጦታ ቁርባን የሚያቀርቡትን የእስራኤልን ልጆች አሥራት ለሌዋውያን ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ፤ ስለዚህ፦ በእስራኤል ልጆች መካከል ርስት አይወርሱም አልኋቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤላቱ መና ጎዳዉ እሙዋዳን እምያ አስራታ፥ ታን ሌዋቶ ኡንቱንታ ላታዳን እማድ። ታን ኡንቱንቱባ፥ ‘ኡንቱንቱ እስራኤልያ አሳ ግዱዋን አይነ ላትክኖ’ ያጌዳዌ ሄዋሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eelatuu Med'inaa Godaw imuwaadan immiyaa asiraataa, taani Leewatoo unttuntta laataadan immaad. Taani unttunttubaa, ‹Unttunttu Israa'eeliyaa asaa gidduwaan ayinne laattikkino› yaageeddawe hewaassa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay taas dumma yarsho ehiza asraataa tani isttas gisha histta immadis; hessa gishshas isttas Isra7eele asaa giddon xinxxoy dontta mala yootadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ዱማ ያርሾ ኤሂዛ ኣስራታ ታኒ ኢስታስ ጊሻ ሂስታ ኢማዲስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስታስ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶን ጺንጾይ ዶንታ ማላ ዮታዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ አሳይ ጎዳስ እምያ አስራታ፥ ታ ሌወታስ እማስ። ታኒ፥ ኤንታዉ እስራኤለ አሳ ግዶን ላት ባዋ ግዳይ ሄሳሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele asay Godaas immiya asraata, ta Leewetas immas. Taani, entaw Isra7eele asaa giddon laati baawa giday hessasa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ፈንታም እስራኤላውያን መባ አድርገው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡትን ዐሥራት ለሌዋውያን ርስት አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እኔም እነርሱን በተመለከተ፣ ‘በእስራኤላውያን መካከል ርስት አይኖራቸውም’ ያልሁት በዚሁ ምክንያት ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ልዩ መባ አድርገው ለእኔ የሚያመጡትን ዐሥራት ለእነርሱ ስለ መደብኩላቸው፤ በእስራኤል ዘላቂነት ያለው ቋሚ ርስት እንደማይኖራቸው ነግሬአቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ሌዋውያን ኣብ ማእኸል ደቂ እስራኤል ርስቲ ኣይሃልዎም’ ዝበልኩ፥ እቲ ደቂ እስራኤል ንኣይ ፍሉይ መስዋእቲ ዝህብዎ ዓስራት ንኣኣቶም ርስቲ ስለ ዝሃብክዎም እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ንዚልዐል መስዋእቲ ዚህብዎ ዕሽር ንሌዋውያን ርስቲ ሂበዮም እየ እሞ፡ ስለዚ ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ርስቲ ኣይሀልዎም፡ በልክዎ። |