Numbers 18:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ንደቂ ሌዊ ንዅሉ እቲ ኣብ እስራኤል ዘሎ ዕሽር ርስቲ ገይረ እህቦም ኣለኹ፡ እዚ ኸኣ ነቲ ዘገልግልዎ ኣገልግሎቶም፡ ማለት ንኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለሌዊም ልጆች እነሆ፥ በምስክሩ ድንኳን አገልግሎት ስለሚያገለግሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ዐሥራት ርስት አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሌዊም ልጆች፥ እነሆ፥ በመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ስለሚያገለግሉ፥ የእስራኤልን ልጆች አሥራት ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሌዊም ልጆች፥ እነሆ፥ በመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ስለሚያገለግሉ፥ የእስራኤልን ልጆች አሥራት ሁሉ ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ፥ “ሌዋቱ ጋከትያ ዱንካንያን ኦያ ኦሱዋ ድራዉ፥ እስራኤላቱዋ አስራታ ኡባ ኡንቱንቶ እማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay, «Leewatuu Gaketiyaa Dunkkaaniyaan ootsiyaa oosuwaa diraw, Israa'eelatuwaa asiraataa ubbaa unttunttoo immaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Isra7eele asay taas ehiza asraatay wuri Lewe zarkketas gisha gido gaada ta immadis; hessika istti Gaytoteththa Dunkaane giddon ooththiza oosoza damoza gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ኤሂዛ ኣስራታይ ዉሪ ሌዌ ዛርኬታስ ጊሻ ጊዶ ጋዳ ታ ኢማዲስ፤ ሄሲካ ኢስቲ ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶን ኦዛ ኦሶዛ ዳሞዛ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “ሌወት ጌሻ ዱንካንያን ኦያ ኦሱዋስ ዳሞዘ ግዳና መላ እስራኤለ አሳይ ታዉ ኤህያ አስራታ ኡባ ኤንታዉ እማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “Leeweti geeshsha Dunkaaniyan oothiya oosuwas damooze gidana mela Isra7eele asay taw ehiya asraata ubbaa entaw immas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በመገናኛው ድንኳን በሚያገለግሉበት ጊዜ ለሚሠሩት ሥራ ደመወዝ እንዲሆናቸው ከእስራኤል የሚወጣውን ዐሥራት ሁሉ ለሌዋውያን ርስት አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል ሕዝብ ለእኔ የሚያመጡትን ዐሥራት ሁሉ የሌዋውያን ድርሻ እንዲሆን ሰጥቻቸዋለሁ፤ ይህም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ለሚሰጡት አገልግሎት ደመወዝ ይሆንላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንደቂ ሌዊ ድማ ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ንዝህብዎ ኣገልግሎት፥ እንሆ፥ ኵሉ እቲ ደቂ እስራኤል ዝህብዎ ዓስራት፥ ብፅሒቶም ገይረ ሂበዮም ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ ሌዊ ድማ ኣብ ክንዲ ኣቲ ኣገልግሎቶም፡ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ዜገልግልዎ ኣገልግሎት፡ እንሆ ኹሉ ዕሽር እስራኣኤል ንርስቲ ሂበዮም አሎኹ። |