Numbers 18:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ ንደቂ ሌዊ ንዅሉ እቲ ኣብ እስራኤል ዘሎ ዕሽር ርስቲ ገይረ እህቦም ኣለኹ፡ እዚ ኸኣ ነቲ ዘገልግልዎ ኣገልግሎቶም፡ ማለት ንኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለሌ​ዊም ልጆች እነሆ፥ በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን አገ​ል​ግ​ሎት ስለ​ሚ​ያ​ገ​ለ​ግሉ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ዐሥ​ራት ርስት አድ​ርጌ ሰጥ​ቻ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሌዊም ልጆች፥ እነሆ፥ በመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ስለሚያገለግሉ፥ የእስራኤልን ልጆች አሥራት ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሌዊም ልጆች፥ እነሆ፥ በመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ስለሚያገለግሉ፥ የእስራኤልን ልጆች አሥራት ሁሉ ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ፥ “ሌዋቱ ጋከትያ ዱንካንያን ኦያ ኦሱዋ ድራዉ፥ እስራኤላቱዋ አስራታ ኡባ ኡንቱንቶ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay, «Leewatuu Gaketiyaa Dunkkaaniyaan ootsiyaa oosuwaa diraw, Israa'eelatuwaa asiraataa ubbaa unttunttoo immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Isra7eele asay taas ehiza asraatay wuri Lewe zarkketas gisha gido gaada ta immadis; hessika istti Gaytoteththa Dunkaane giddon ooththiza oosoza damoza gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ኤሂዛ ኣስራታይ ዉሪ ሌዌ ዛርኬታስ ጊሻ ጊዶ ጋዳ ታ ኢማዲስ፤ ሄሲካ ኢስቲ ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶን ኦዛ ኦሶዛ ዳሞዛ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ሌወት ጌሻ ዱንካንያን ኦያ ኦሱዋስ ዳሞዘ ግዳና መላ እስራኤለ አሳይ ታዉ ኤህያ አስራታ ኡባ ኤንታዉ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Leeweti geeshsha Dunkaaniyan oothiya oosuwas damooze gidana mela Isra7eele asay taw ehiya asraata ubbaa entaw immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በመገናኛው ድንኳን በሚያገለግሉበት ጊዜ ለሚሠሩት ሥራ ደመወዝ እንዲሆናቸው ከእስራኤል የሚወጣውን ዐሥራት ሁሉ ለሌዋውያን ርስት አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል ሕዝብ ለእኔ የሚያመጡትን ዐሥራት ሁሉ የሌዋውያን ድርሻ እንዲሆን ሰጥቻቸዋለሁ፤ ይህም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ለሚሰጡት አገልግሎት ደመወዝ ይሆንላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንደቂ ሌዊ ድማ ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ንዝህብዎ ኣገልግሎት፥ እንሆ፥ ኵሉ እቲ ደቂ እስራኤል ዝህብዎ ዓስራት፥ ብፅሒቶም ገይረ ሂበዮም ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ ሌዊ ድማ ኣብ ክንዲ ኣቲ ኣገልግሎቶም፡ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ዜገልግልዎ ኣገልግሎት፡ እንሆ ኹሉ ዕሽር እስራኣኤል ንርስቲ ሂበዮም አሎኹ።