Numbers 18:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሆዋ ንኣሮን ድማ፡ ኣብ ምድሮም ርስቲ ኣይኪህልወካን፡ ኣብ መንጎኦምውን ግደ ኣይኪህልወካን እዩ፡ ኣነ ግደኻን ርስትኻን ኣብ ደቂ እስራኤል እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አሮ​ንን አለው፥ “በም​ድ​ራ​ቸው ርስት አት​ወ​ር​ስም፤ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም ድርሻ አይ​ሆ​ን​ል​ህም፤ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መካ​ከል ድር​ሻ​ህና ርስ​ትህ እኔ ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አሮንን አለው። በምድራቸው ርስት በመካከላቸውም ድርሻ አይሆንልህም፤ በእስራኤል ልጆች መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም አሮንን እንዲህ አለው፦ “በምድራቸው ርስት በመካከላቸውም ድርሻ አይኖርህም፤ በእስራኤል ልጆች መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳይ አሮና፥ “ኡንቱንቱ ጋድያን ኔን አይነ ላታካ፤ ኡንቱንቱ ግዶን ኔና ጋክያ ሻኩ አያይካ ባዋ፤ እስራኤላቱዋ ግዶን ነ ላታይነ ኔና ጋክያ ሻኩ ታና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Goday Aaroona, «Unttunttu gadiyaan neeni ayinne laattakka; unttunttu giddon neena gakkiyaa shaakuu ayaykka baawa; Israa'eelatuwaa giddon ne laataynne neena gakkiyaa shaakuu taana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Aaroones, «Neni ne zereththas laatissanaas laata gadey nees imettenna; istta giddon nena gakkiza gishay aykkoyka deenna; nena gakkiza laatay tana Xoossaa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኣሮኔስ፥ «ኔኒ ኔ ዜሬስ ላቲሳናስ ላታ ጋዴይ ኔስ ኢሜቴና፤ ኢስታ ጊዶን ኔና ጋኪዛ ጊሻይ ኣይኮይካ ዴና፤ ኔና ጋኪዛ ላታይ ታና ጾሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ ጎዳይ አሮናኮ፥ “ኤንታ ቢታፈ ነና ጋክያ ግሾይ ዎይኮ ላት ባዋ፤ እስራኤለ አሳ ግዶን ነ ላታይነ ነና ጋክያ ግሾይ ታና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika Goday Aaronako, “Enta biittafe nena gakiya gishoy woyko laati baawa; Isra7eele asaa giddon ne laataynne nena gakiya gishoy tana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) አሮንን እንዲህ አለው፤ “ከምድራቸው የምትካፈለው ርስት፣ ከእነርሱም የምታገኘው ድርሻ የለህም፤ በእስራኤላውያን መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አሮንን እንዲህ አለው፦ “ለትውልድ የሚተላለፍ ምንም ዐይነት ርስት አትቀበልም፤ ከእስራኤልም ምድር የትኛውም ክፍል ለአንተ አይሆንም፤ እኔ እግዚአብሔር ራሴ ለአንተ ርስትህ ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን ከምዙይ በሎ፦ “ኣብ ምድሮም ርስቲ ኣይሃሉኻ፤ ኣብ ማእኸሎምውን ርስቲ ኣየሃሉኻ፤ ኣብ ማእኸል ደቂ እስራኤል ብፅሒትካን ርስትኻን ኣነ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን በሎ፡ ኣብ ምድሮም ርስቲ ኣይሀሉኻ፡ ኣብ ማኣከሎም ከአ ግደ ኣይሀሉኻ፡ ኣአብ ማእከል ደቂ እስራኤል ግዴኻን ርስትኻን ኣነ እየ።