Numbers 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሆዋ ንኣሮን ድማ፡ ኣብ ምድሮም ርስቲ ኣይኪህልወካን፡ ኣብ መንጎኦምውን ግደ ኣይኪህልወካን እዩ፡ ኣነ ግደኻን ርስትኻን ኣብ ደቂ እስራኤል እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አሮንን አለው፥ “በምድራቸው ርስት አትወርስም፤ በመካከላቸውም ድርሻ አይሆንልህም፤ በእስራኤል ልጆች መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አሮንን አለው። በምድራቸው ርስት በመካከላቸውም ድርሻ አይሆንልህም፤ በእስራኤል ልጆች መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም አሮንን እንዲህ አለው፦ “በምድራቸው ርስት በመካከላቸውም ድርሻ አይኖርህም፤ በእስራኤል ልጆች መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ መና ጎዳይ አሮና፥ “ኡንቱንቱ ጋድያን ኔን አይነ ላታካ፤ ኡንቱንቱ ግዶን ኔና ጋክያ ሻኩ አያይካ ባዋ፤ እስራኤላቱዋ ግዶን ነ ላታይነ ኔና ጋክያ ሻኩ ታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Med'inaa Goday Aaroona, «Unttunttu gadiyaan neeni ayinne laattakka; unttunttu giddon neena gakkiyaa shaakuu ayaykka baawa; Israa'eelatuwaa giddon ne laataynne neena gakkiyaa shaakuu taana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Aaroones, «Neni ne zereththas laatissanaas laata gadey nees imettenna; istta giddon nena gakkiza gishay aykkoyka deenna; nena gakkiza laatay tana Xoossaa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኣሮኔስ፥ «ኔኒ ኔ ዜሬስ ላቲሳናስ ላታ ጋዴይ ኔስ ኢሜቴና፤ ኢስታ ጊዶን ኔና ጋኪዛ ጊሻይ ኣይኮይካ ዴና፤ ኔና ጋኪዛ ላታይ ታና ጾሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ጎዳይ አሮናኮ፥ “ኤንታ ቢታፈ ነና ጋክያ ግሾይ ዎይኮ ላት ባዋ፤ እስራኤለ አሳ ግዶን ነ ላታይነ ነና ጋክያ ግሾይ ታና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Goday Aaronako, “Enta biittafe nena gakiya gishoy woyko laati baawa; Isra7eele asaa giddon ne laataynne nena gakiya gishoy tana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) አሮንን እንዲህ አለው፤ “ከምድራቸው የምትካፈለው ርስት፣ ከእነርሱም የምታገኘው ድርሻ የለህም፤ በእስራኤላውያን መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር አሮንን እንዲህ አለው፦ “ለትውልድ የሚተላለፍ ምንም ዐይነት ርስት አትቀበልም፤ ከእስራኤልም ምድር የትኛውም ክፍል ለአንተ አይሆንም፤ እኔ እግዚአብሔር ራሴ ለአንተ ርስትህ ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን ከምዙይ በሎ፦ “ኣብ ምድሮም ርስቲ ኣይሃሉኻ፤ ኣብ ማእኸሎምውን ርስቲ ኣየሃሉኻ፤ ኣብ ማእኸል ደቂ እስራኤል ብፅሒትካን ርስትኻን ኣነ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን በሎ፡ ኣብ ምድሮም ርስቲ ኣይሀሉኻ፡ ኣብ ማኣከሎም ከአ ግደ ኣይሀሉኻ፡ ኣአብ ማእከል ደቂ እስራኤል ግዴኻን ርስትኻን ኣነ እየ። |