Numbers 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዘምጽእዎ ዅሉ መስዋእቲ ቕዱስ ውህበት፡ ንዓኻን ንኣወዳትካን ኣዋልድካን ምሳኻትኩም ከም ዘለኣለማዊ ስርዓት ሂበኩም ኣለኹ፡ ኣብ ቅድሚ ገጽ እቲ ንዘለኣለም ኪዳን ጨው እዩ። ኣምላኽ። ንዓኻን ንዘርእኻን ምሳኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ልጆች ለእግዚአብሔር የሚለዩትን የተቀደሰውን መባ ሁሉ ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ሰጥቼሃለሁ፤ ይህም ለአንተ ከአንተም በኋላ ለዘርህ በእግዚአብሔር ፊት የዘለዓለም ሕግና የሁልጊዜ ቃል ኪዳን ነው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆች ከተቀደሰው ነገር ሁሉ አንሥተው ለእግዚአብሔር ያቀረቡትን ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘላለም ሰጥቼሃለሁ፤ በእግዚአብሔር ፊት ለአንተ ከአንተም ጋር ለዘርህ የጨው ቃል ኪዳን ለዘላለም ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ልጆች እንደ ስጦታ ከተቀደሰው ነገር ሁሉ አንሥተው ለጌታ ያቀረቡትን ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘለዓለም ሰጥቼሃለሁ፤ በጌታ ፊት ለአንተ ከአንተም ጋር ለዘርህ ለዘለዓለም የጨው ቃል ኪዳን ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ መና ጎዳዉ እምያ ጌሻ ያርሹዋ ኡባ ነዉ፥ ነ አቱማ ናናቶነ ነ ማጫ ናናቶ መናዉ ግሻ ኦደ እማይ። ሀዌካ መና ጎዳይ ኔናናነ ነ ዘረቱዋና ጫቀትያ ማጽንያ ጫቁዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu Med'inaa Godaw immiyaa geeshsha yarshshuwaa ubbaa new, ne attuma naanatoonne ne mac'c'a naanaatoo med'inaw gishsha ootsaade immay. Hawekka Med'inaa Goday neenananne ne zeretsatuwaanna c'aak'k'etiyaa Mas'iniyaa c'aak'uwaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay taas shiishshiza dumma dumma imotata wursaka ta inttes, intte attuma naytassinne intte macca naytas buro sinththafe yaana wodetan ubbaan woga gididi inttes gisha gidana mala ta inttes immadis; hessika tani inttenaranne intte zereththatara caaqettiza laamettontta maxine caaqo mala» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ሺሺዛ ዱማ ዱማ ኢሞታታ ዉርሳካ ታ ኢንቴስ፥ ኢንቴ ኣቱማ ናይታሲኔ ኢንቴ ማጫ ናይታስ ቡሮ ሲንፌ ያና ዎዴታን ኡባን ዎጋ ጊዲዲ ኢንቴስ ጊሻ ጊዳና ማላ ታ ኢንቴስ ኢማዲስ፤ ሄሲካ ታኒ ኢንቴናራኔ ኢንቴ ዜሬታራ ጫቄቲዛ ላሜቶንታ ማጺኔ ጫቆ ማላ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ጎዳስ እምያ ጌሻ ያርሾ ኡባ ነዉ፥ ነ አደ ናይታስነ ነ ማጫ ናይታስ መርናዉ ግሾ ኦዳ እማስ። ሄስ ታኒ ኔራነ ነ ኮቻራ ጫቅያ መርና ጫቁዋ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Godaas immiya geeshsha yarsho ubbaa new, ne adde naytasinne ne macca naytas merinaw gisho oothada immas. Hessi taani neeranne ne kochaara caaqiya merinaa caaquwa.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከሚያቀርቡት ከተቀደሰ ቍርባን የሚለየው ሁሉ ለአንተ፣ ለወንድና ለሴት ልጆችህ መደበኛ ድርሻ አድርጌ ሰጥቻችኋለሁ፤ ይህም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለአንተና ለዘሮችህ ዘላለማዊ የጨው ኪዳን ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እስራኤላውያን ለእኔ የሚያቀርቡአቸውን ልዩ ስጦታዎች ሁሉ ለእናንተ፥ ለወንዶችና ለሴቶች ልጆቻችሁ ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ ቋሚ ድርሻ አድርጌ ሰጥቻችኋለሁ፤ ይህም ከእናንተና ከዘሮቻችሁ ሁሉ ጋር የምገባው የማይሻር የጨው ቃል ኪዳን ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዅሉ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ቅዱስ ዝኾነ ፍሉይ መስዋእቲ፥ ንኣኻን ነወዳትካን ነጓላትካን፥ ስርዓት ዘለኣለም ገይረ ሂበካ ኣለኹ። ንሱ ንኣኻን ንዘርእኻን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ዝነብር ኪዳን ጨው እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይቲ ቅዱስ ነገር ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዜቕርብዎ ኹሉ ዚልዐል መስዋእቲ ንኣኻ፡ ነወዳትካን ነዋልድካን ድማ ምሳኻ፡ መሰል ዘለአለም ሀይረ ሂበካ አሎኻ። ንሱ ንኣኻን ንዘርእኻ ድማ ምሳኻን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ኪዳን ጨው እዩ። |