Numbers 18:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዅሪ ብዕራይ ወይ በዅሪ በጊዕ ወይ በዅሪ ምራኽ ግና ኣይትብጀዉ። ቅዱሳን እዮም፤ ደሞም ኣብ መሰውኢ ንጸግ፡ ስብሖም ድማ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና መስዋእቲ ሓዊ ጌርካ ከተቃጽሎ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የላሞቹን በኵራት፥ ወይም የበጎቹን በኵራት፥ የፍየሎችንም በኵራት አትቤዥም፤ ቅዱሳን ናቸውና፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ ትረጨዋለህ፤ ስባቸውንም ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን መሥዋዕት ታደርገዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የላም በኵራት ወይም የበግ በኵራት ወይም የፍየል በኵራት አትቤዥም፤ የተቀደሱ ናቸው፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ ትረጨዋለህ፥ ስባቸውንም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ለእሳት ቍርባን ታቃጥለዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የላም በኵራት ወይም የበግ በኵራት ወይም የፍየል በኵራት አትዋጅም፤ የተቀደሱ ናቸው፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ እርጨው፥ ስባቸውንም ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርብ ቁርባን አድርገህ አቃጥለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሚዛ ባይራ፥ ዎይ ዶርሳ ባይራ፥ ዎይ ዴሻ ባይራ ህንተ ዎዛናዉ ኮሸና፤ ኡንቱንቱ ጌሻ። ኔን ኡንቱንቱ ሱ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ጫጫፋ፤ መና ጎዳ ቶሹኩ ጊደ ሳዋና ማላ፥ ኡንቱንቱ ሞዋ ታማን ጹጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin miizzaa bayiraa, woy dorssaa bayiraa, woy deeshshaa bayiraa hintte wozanaw koshshenna; unttunttu geeshsha. Neeni unttunttu suutsaa yarshshiyaa sa'aa bollan c'ac'c'afa; Med'inaa Godaa toshukku giide sawana mala, unttunttu mod'd'uwaa taman s'uugga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Miizappe woykko dorsafe woykko deyshafe bayra gidi yelettidayssa wozzofte; heyti mulekka geesh gidida gishshas taas yarsho gidi shiiqanaas bessees; istta suuththa yarsho yarshizasoza bolla aracite; handazakka tana lo7o sawo sawana mala taman xuuggite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሚዛፔ ዎይኮ ዶርሳፌ ዎይኮ ዴይሻፌ ባይራ ጊዲ ዬሌቲዳይሳ ዎዞፍቴ፤ ሄይቲ ሙሌካ ጌሽ ጊዲዳ ጊሻስ ታስ ያርሾ ጊዲ ሺቃናስ ቤሴስ፤ ኢስታ ሱ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኣራጪቴ፤ ሃንዳዛካ ታና ሎኦ ሳዎ ሳዋና ማላ ታማን ጹጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ጌሽ ግድያ ግሾ መሄ፥ ዶርሰነ ዴሻ ባይራ ህንተ ዎዛናዉ ኮሸና። ኤንታ ሱ ያርሾ በሳ ቦላ ጉሳ፤ ጎዳስ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ኤንታ ሞ አሹዋ ታማን ፁጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti geeshshi gidiya gisho mehe, dorsenne deesha bayra hinte wozanaw koshshenna. Enta suutha yarsho bessa bolla gussa; Godaas sawiya xuussa yarsho oothada enta modho ashuwa taman xuugga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የተቀደሱ ስለሆኑ የበሬ፣ የበግ ወይም የፍየል በኵር የሆኑትን አትዋጃቸውም፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ ትረጨዋለህ፤ ሥባቸውንም ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ እንዲሆን በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት አድርገህ ታቃጥለዋለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የላም፥ የበግና የፍየል በኲር ግን መዋጀት የለባቸውም፤ እነርሱ በፍጹም የእኔ ስለ ሆኑ መሥዋዕት ሆነው መቅረብ ይኖርባቸዋል፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ አፍስሱት፤ ስባቸውንም መዓዛው እኔን ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት እንዲሆን በእሳት አቃጥሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በዅሪ ላሕምን በዅሪ በጊዕን በዅሪ ጤልን ግና ናተይ እዮም እሞ፥ ኣይቤዘውዎም፤ ንደሞም ኣብ መሰውኢ ንፀጎ፤ ስብሖም ከዓ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን ብሓዊ ኣቃፂልካ ሰውአለይ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በኹሪ ላምን በኹሪ በጊዕን ጤልን ግና፡ ቅዱሳን እዮም ኣሞ፡ ኣይትበጀዎም፡ ደሞም ኣብ መሰውኢ ንጸጎ፡ ስብሖም ከአ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጬና፡ ንመስዋኣቲ ሓዊ ኣሕርሮ። |