Numbers 18:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዅሪ ብዕራይ ወይ በዅሪ በጊዕ ወይ በዅሪ ምራኽ ግና ኣይትብጀዉ። ቅዱሳን እዮም፤ ደሞም ኣብ መሰውኢ ንጸግ፡ ስብሖም ድማ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና መስዋእቲ ሓዊ ጌርካ ከተቃጽሎ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የላ​ሞ​ቹን በኵ​ራት፥ ወይም የበ​ጎ​ቹን በኵ​ራት፥ የፍ​የ​ሎ​ች​ንም በኵ​ራት አት​ቤ​ዥም፤ ቅዱ​ሳን ናቸ​ውና፤ ደማ​ቸ​ውን በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ትረ​ጨ​ዋ​ለህ፤ ስባ​ቸ​ው​ንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ መዓዛ እን​ዲ​ሆን መሥ​ዋ​ዕት ታደ​ር​ገ​ዋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የላም በኵራት ወይም የበግ በኵራት ወይም የፍየል በኵራት አትቤዥም፤ የተቀደሱ ናቸው፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ ትረጨዋለህ፥ ስባቸውንም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ለእሳት ቍርባን ታቃጥለዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን የላም በኵራት ወይም የበግ በኵራት ወይም የፍየል በኵራት አትዋጅም፤ የተቀደሱ ናቸው፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ እርጨው፥ ስባቸውንም ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርብ ቁርባን አድርገህ አቃጥለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሚዛ ባይራ፥ ዎይ ዶርሳ ባይራ፥ ዎይ ዴሻ ባይራ ህንተ ዎዛናዉ ኮሸና፤ ኡንቱንቱ ጌሻ። ኔን ኡንቱንቱ ሱ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ጫጫፋ፤ መና ጎዳ ቶሹኩ ጊደ ሳዋና ማላ፥ ኡንቱንቱ ሞዋ ታማን ጹጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin miizzaa bayiraa, woy dorssaa bayiraa, woy deeshshaa bayiraa hintte wozanaw koshshenna; unttunttu geeshsha. Neeni unttunttu suutsaa yarshshiyaa sa'aa bollan c'ac'c'afa; Med'inaa Godaa toshukku giide sawana mala, unttunttu mod'd'uwaa taman s'uugga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Miizappe woykko dorsafe woykko deyshafe bayra gidi yelettidayssa wozzofte; heyti mulekka geesh gidida gishshas taas yarsho gidi shiiqanaas bessees; istta suuththa yarsho yarshizasoza bolla aracite; handazakka tana lo7o sawo sawana mala taman xuuggite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሚዛፔ ዎይኮ ዶርሳፌ ዎይኮ ዴይሻፌ ባይራ ጊዲ ዬሌቲዳይሳ ዎዞፍቴ፤ ሄይቲ ሙሌካ ጌሽ ጊዲዳ ጊሻስ ታስ ያርሾ ጊዲ ሺቃናስ ቤሴስ፤ ኢስታ ሱ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኣራጪቴ፤ ሃንዳዛካ ታና ሎኦ ሳዎ ሳዋና ማላ ታማን ጹጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንቲ ጌሽ ግድያ ግሾ መሄ፥ ዶርሰነ ዴሻ ባይራ ህንተ ዎዛናዉ ኮሸና። ኤንታ ሱ ያርሾ በሳ ቦላ ጉሳ፤ ጎዳስ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ኤንታ ሞ አሹዋ ታማን ፁጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin enti geeshshi gidiya gisho mehe, dorsenne deesha bayra hinte wozanaw koshshenna. Enta suutha yarsho bessa bolla gussa; Godaas sawiya xuussa yarsho oothada enta modho ashuwa taman xuugga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የተቀደሱ ስለሆኑ የበሬ፣ የበግ ወይም የፍየል በኵር የሆኑትን አትዋጃቸውም፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ ትረጨዋለህ፤ ሥባቸውንም ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ እንዲሆን በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት አድርገህ ታቃጥለዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የላም፥ የበግና የፍየል በኲር ግን መዋጀት የለባቸውም፤ እነርሱ በፍጹም የእኔ ስለ ሆኑ መሥዋዕት ሆነው መቅረብ ይኖርባቸዋል፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ አፍስሱት፤ ስባቸውንም መዓዛው እኔን ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት እንዲሆን በእሳት አቃጥሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በዅሪ ላሕምን በዅሪ በጊዕን በዅሪ ጤልን ግና ናተይ እዮም እሞ፥ ኣይቤዘውዎም፤ ንደሞም ኣብ መሰውኢ ንፀጎ፤ ስብሖም ከዓ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን ብሓዊ ኣቃፂልካ ሰውአለይ።
Amharic Tigrinya 2011 በኹሪ ላምን በኹሪ በጊዕን ጤልን ግና፡ ቅዱሳን እዮም ኣሞ፡ ኣይትበጀዎም፡ ደሞም ኣብ መሰውኢ ንጸጎ፡ ስብሖም ከአ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጬና፡ ንመስዋኣቲ ሓዊ ኣሕርሮ።