Numbers 18:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ካብ ሓደ ወርሒ ዝዕድሚኦም ድማ፡ ብገንዘብ ሓሙሽተ ሲቃል፡ ብመሰረት ሸክል መቕደስ፡ ማለት ብዕስራ ጌራ፡ ብገንዘብ ሓሙሽተ ሲቃል ትብጀዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንድ ወር የሆ​ነው ልጅ ዋጋው በቤተ መቅ​ደስ ሚዛን አም​ስት ሰቅል ነው። ይኸ​ውም ሃያ አቦሊ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአንድ ወር ጀምሮ የምትቤዠውን እንደ ግምትህ ትቤዠዋለህ፤ ግምቱም እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን አምስት ሰቅል ይሆናል፤ እርሱም ሀያ አቦሊ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአንድ ወር ጀምሮ የምትዋጀውን እንደ ግምትህ ትዋጀዋለህ፤ ግምቱም እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን አምስት ሰቅል ይሆናል፤ እርሱም ሀያ አቦሊ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት አግና ናናቱዋ ዎዛናዉ ዱንካንያን ኤርቲያ ሚዛንያ (20 ጌራ) ልክያን እቼሹ ጻጋራ ብራ ዎዞ ጋትያ ቃንጽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti agenaa naanatuwaa wozanaw Dunkkaaniyaan erettiyaa miizaaniyaa (20 Geera) likkiyaan ichcheshu s'agaraa biraa wozo gatiyaa k'ans's'ite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi agina nayta wozzanaas geeshshasozan erettida meezaane likken ichchashu saqile bira wozzo miish ciggidi wozzanaas dandayeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኣጊና ናይታ ዎዛናስ ጌሻሶዛን ኤሬቲዳ ሜዛኔ ሊኬን ኢቻሹ ሳቂሌ ቢራ ዎዞ ሚሽ ጪጊዲ ዎዛናስ ዳንዳዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አጌና ናይታ ዎዛናዉ ጌሻ ዱንካነን ኤረትዳ ምዛነን እቻሹ ብራ ሳንትመ ዎዞ ጋተ ቃንፅተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi ageena nayta wozanaw geeshsha dunkaanen eretida mizaanen ichashu bira santime wozo gate qanxite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህም አንድ ወር ሲሆናቸው ሃያ ጌራ በሚመዝነው በቤተ መቅደሱ ሰቅል ልክ፣ በተወሰነው በመዋጃው ዋጋ በአምስት ሰቅል ጥሬ ብር ትዋጀዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ወር የሞላቸው ሕፃናት በይፋ በተመደበው ዋጋ መሠረት አምስት ሰቅል ጥሬ ብር የቤዛ ዋጋ ተከፍሎላቸው ሊዋጁ ይችላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሓደ ወርሒ ጀሚሩ ከም ግምትካ ተቤዘዎ፤ ግምቱውን ከም ሚዛን ቤተ መቕደስ ሓሙሽተ ሰቕሊ ብሩር ይኸውን፤ ንሱውን ዕስራ ኣቦሊ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም እትብጀዎም ድማ ካብ ወዲ ወርሒ ዝኾነ ከም ገምጋምካ ብሲቃል፡ ንሱ ኸአ ዕስራ ጌራ፡ ብሓሙሽተ ሲቃል ብሩር ተበጀዎም።