Numbers 18:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ናብ እግዚኣብሄር ዘምጽእዎ ብዅሉ ስጋ ዚኸፍት ዘበለ ዅሉ፡ ካብ ሰብ ይኹን እንስሳ፡ ናትካ ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሰው እስከ እን​ስሳ ቢሆን፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሚ​ያ​ቀ​ር​ቡት ሥጋ ሁሉ፥ መጀ​መ​ሪያ የሚ​ወ​ለድ ሁሉ ለአ​ንተ ይሆ​ናል፤ ነገር ግን የሰ​ውን በኵ​ራት ፈጽሞ ትቤ​ዠ​ዋ​ለህ፤ ያል​ነ​ጹ​ት​ንም እን​ስ​ሳት በኵ​ራት ትቤ​ዣ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሰው ወይም ከእንስሳ ቢሆን፥ ለእግዚአብሔር ከሚያቀርቡት ሥጋ ሁሉ ማኅፀን የሚከፍት ሁሉ ለአንተ ይሆናል፤ ነገር ግን የሰውን በኵራት ፈጽሞ ትቤዠዋለህ፥ ያልነጻውንም እንስሳ በኵራት ትቤዠዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታ ከሚያቀርቡት ከሰው ወይም ከእንስሳ ማናቸውም ማኅፀን የሚከፍት ሥጋ ለባሽ የሆነ ሁሉ ለአንተ ይሆናል፤ ነገር ግን የሰውን በኵራት ፈጽሞ ትዋጀዋለህ፥ ያልነጻውንም እንስሳ በኵራት ትዋጀዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባይራ የለቴዳ አሳይ ዎይ መሂ፥ እስራኤላቱ መና ጎዳዉ እሜዳዌ ህንተሳ። ሽን ባይራ የለቴዳ አሳነ ባይራ የለቴዳ ጌሻ ግደና መህያ ህንተ ዎዛናዉ በሰ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bayira yeletteedda Asay woy mehii, Israa'eelatuu Med'inaa Godaw immeeddawe hinttessa. Shin bayira yeletteedda asanne bayira yeletteedda geeshsha gidenna mehiyaa hintte wozanaw besse.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay taas shiishshiza meheppe woykko asappe bayra gidi yelettiday inttessa; gido attiin asaappe bayra gidi yelettidayssa gidikko istta miishshan wozzana bessees; hessaththoka geesh gidontta mehetappe koyro yelettidayssa miishshan wozzanaas dandayeeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ሺሺዛ ሜሄፔ ዎይኮ ኣሳፔ ባይራ ጊዲ ዬሌቲዳይ ኢንቴሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሳፔ ባይራ ጊዲ ዬሌቲዳይሳ ጊዲኮ ኢስታ ሚሻን ዎዛና ቤሴስ፤ ሄሳካ ጌሽ ጊዶንታ ሜሄታፔ ኮይሮ ዬሌቲዳይሳ ሚሻን ዎዛናስ ዳንዳዬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባይራ የለትዳ አስ ዎይኮ መሄይ እስራኤለ አሳይ ጎዳስ እምዳ ኡባይ ህንተሳ። ሽን ባይራ የለትዳ አደ ናአነ ባይራ የለትዳ ጌሽ ግዶና መሄ ህንተ ዎዛናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bayra yeletida asi woyko mehey Isra7eele asay Godaas immida ubbay hintesa. Shin bayra yeletida adde na7anne bayra yeletida geeshshi gidonna mehe hinte wozanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማሕፀን የሚከፍትና ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጠ ሰውም ሆነ እንስሳ የአንተ ነው፤ ነገር ግን ማንኛውም በኵር ሆኖ የተወለደውን ወንድ ልጅና ንጹሕ ካልሆነ እንስሳ በኵር ሆኖ የተወለደውን ተባዕት ሁሉ ዋጀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እስራኤላውያን ለእኔ የሚያቀርቡት የሰውም ሆነ የእንስሳ በኲር ሁሉ የእናንተ ይሆናል፤ ነገር ግን የሰውን የበኲር ልጅ ለመዋጀት ዋጋውን በጥሬ ገንዘብ መቀበል አለባችሁ፤ እንዲሁም ንጹሕ ስላልሆነው የእንስሳ በኲር ምትክ ዋጋውን በጥሬ ገንዘብ መቀበል ትችላላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ማህፀን ዝኸፍት ሰብ ኮነ እንስሳ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ንኣኻ ይኹን። ንበዅሪ ሰብ ኮነ ንበዅሪ ዘይንፁህ እንስሳ ግና ተቤዘዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኩሉ ስጋ፡ ማሕጸን ዚኸፍት ዘበለ፡ ሰብ ኮነ ሓደው እንስሳ፡ ናብ እግዚኣብሄር ዜቕርብዎ፡ ንኣኻ ይኹን። ንበኹሪ ሰብ ግና በጃ ሀበሉ፡ ንበኹሪ ርኹስ እንስሳ ኸአ በጃ ሀበሉ።