Numbers 18:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ናብ እግዚኣብሄር ዘምጽእዋ ምድሪ ብቐዳምነት ዝበሰለ ዘበለ ዅሉ ድማ ናትኩም ኪኸውን እዩ። ኣብ ቤትካ ጽሩይ ዘበለ ኩሉ ካብኡ ክበልዕ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እግዚአብሔር የሚያመጡት በምድራቸው ያለው የፍሬ መጀመሪያ ሁሉ ለአንተ ይሆናል፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እግዚአብሔር የሚያመጡት በምድራቸው ያለው ሁሉ የፍሬ መጀመሪያ ለአንተ ይሆናል፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ጌታ የሚያመጡት በምድራቸው ያለው ሁሉ የፍሬ መጀመሪያ ለአንተ ይሆናል፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ አህያ ኡንቱንቱ ጋድያን ደእያ ኮይሮ ጋኬዳ አይፊ ህንተሳ፤ ህንተ ጎልያ አሳ ግዶን ዎጋዳን ጌሻ ግድያ ኡባይ ሄዋ ሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Godaw ahiyaa unttunttu gadiyaan de'iyaa koyiro gakkeedda ayfii hinttessa; hintte golliyaa asaa giddon wogaadan geeshsha gidiyaa ubbay hewaa mo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba gadeppe taas GODAAS immiza kaththa xeeray inttessa; hessa intteso asaan geesh gidida asi oonikka maanaas dandayees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ጋዴፔ ታስ ጎዳስ ኢሚዛ ካ ጼራይ ኢንቴሳ፤ ሄሳ ኢንቴሶ ኣሳን ጌሽ ጊዲዳ ኣሲ ኦኒካ ማናስ ዳንዳዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳስ ኤህያ ጋደን ኮይሮ ጋክዳ አይፈይ ህንተሳ፤ ህንተ ሶ አሳ ግዶን ዎጋዳ ቱና ግዶና ኡባይ ሄሳ ሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaas ehiya gaden koyro gakida ayfey hintesa; hinte soo asaa giddon wogaada tuna gidonna ubbay hessa mo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያመጡት የምድሪቱ በኵር ፍሬ ሁሉ የአንተ ይሆናል። ከቤተ ሰዎችህ በሥርዐቱ መሠረት ንጹሕ የሆነ ማንኛውም ሰው ይህን መብላት ይችላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከምድራቸው ለእኔ ለእግዚአብሔር የሚያመጡት በኲራት ሁሉ የእናንተ ዕድል ፈንታ ስለሚሆን ንጹሕ የሆነ የቤተሰባችሁ አባል ሁሉ ሊመገበው ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እቲ ናብ እግዚኣብሄር ዘምፅእዎ በዅሪ ፍረ ምድሮም ንኣኻ ይኹን። ኣብ ገዛኻ ዘሎ ንፁህ ዝኾነ ሰብ ይብልዓዮ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ምድሮም ዘሎ ኹሉ በኹሪ ፍረ ናብ እግዚኣብሄር ዜምጽእዎ ንኣኻ ይኹን፡ ኣብ ቤትካ ንጹህ ዘበለ ኻብኡ ይብላዕ። |